Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በቀልድ አዋቂነታቸው የሚታወቁት አለቃ ገብረሃና ቋሚ መታሰቢያ እንዲደረግላቸው ተጠየቀ፡፡ ይህ የተጠየቀው በሚዩዚክ ሜይ ዴይ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክለብ የአለቃ ገብረሃናን ሕልውና አስመልክቶ የወግ ፀሐፊ (Essay Writer) ዳንኤል ክብረት በመሩት ውይይት ነው፡፡ በውይይቱ የተሳተፉ የሥነፅሑፍ ቤተሰቦች አለቃ ገብረሀና አስተዋፅኦአቸው ብዙ…
Rate this item
(0 votes)
በ”ሰው ለሰው” ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ እየተሳተፉ ያሉና ሌሎች አርቲስቶች ለኩላሊት ሕመምተኛዋ የ25 ዓመት ወጣት ዳያሊሲስ መታከሚያ እርዳታ እያሰባሰቡ ነው፡፡ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ፊልም ፌስቲቫል ምርጥ የወንድ ተዋናይ የሆነው አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ 10ሺህ ብር የረዳ ሲሆን፤ ሌሎች አርቲስቶች የዚህኑ ያህል…
Rate this item
(0 votes)
አንኮበር ፊልም ፕሮዳክሽን የግርማ አለማየሁን ድርሰት በፋሲል ግርማ አዘጋጅነት ወደ ፊልም የቀየረ ሲሆን ይኸው ፊልም ነገ በአዲስ አበባና ለምርቃቱ በተመረጡ የክልል ከተሞች ይመረቃል፡፡ በኢትዮጵያና ኤርትራ ግጭት ዙርያ በሚያጠነጥነው ልብ አንጠልጣይ አክሽን አሳዛኝ የጦርነት ፊልም ላይ አርቲስት ፋንቱ ማንዶዬ፣ አልማዝ ኃይሌ፣…
Rate this item
(0 votes)
ነገ ተጀምሮ ለአንድ ወር የሚቆይ የጥበብ አውደርእይ ማዘጋጀቱን “ነፃ አርት ቪሌጅ” አስታወቀ፡፡ አምስት የሥዕል፣ አራት የሙዚቃ ዝግጅቶችን፣ ሁለት የሕፃናት ሥዕል ዎርክሾፖችን፣ የጥበብ ባዛር፣ የፎቶና የቪዲዮ ዝግጅቶችንና የሥነ ፅሑፍ ምሽቶችን ያካተተው አውደርእይ የሚቀርበው በፈረንሳይ ፓርክ ነው፡፡
Rate this item
(0 votes)
“ግጥም በማለዳ” በተሰኘ ወርሃዊ የኪነጥበብ ዝግጅቱ “ነፃነት” የተሰኘው የተናኘ ከበደ የግጥም መፅሐፍ እንደሚያስመርቅ የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ ነገ ጧት በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት ትንሿ አዳራሽ የሚቀርበውን ዝግጅት የኪነጥበባት አፍቃሪዎች እንዲታደሙ ማህበሩ ጋብዟል፡፡ በተያያዘ ዜና ማህበሩ “ጥበብ እንቃመስ” በተሰኘ ሌላ…
Saturday, 19 November 2011 14:41

የአድቬንቸር ፊልሞች ገበያ ደርቷል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ሳምንት በሰሜን አሜሪካና በሌሎች 35 የዓለም ሲኒማዎች የታየውና በግሪክ አፈታሪክ ላይ የተሰራው አድቬንቸር ፊልም “ዘኢሞርታልስ” በ70.3 ሚሊዮን ዶላር ሳየቦክስ ኦፊስን የገቢ ደረጃ የሚመራ ሆኖል፡፡ በ75 ሚሊዮን ዶላር በጀት የተሰራው “ዘኢሞርታልስ” በዓለም ዙርያ በገቢ ስኬታማ መሆኑ በአድቬንቸር የሆሊውድ ፊልም ሰሪዎች…