Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በጌቱ ገብሩ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ያቃሰቱ ነፍሶች” የግጥም መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በሰማንያ ገፆቹ 77 ግጥሞች የያዘው መፅሐፍ በ15 ብር እየተሸጠ ነው፡፡ አዘጋጁ የመፅሐፉን መታሰቢያነት ለብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን እንዳዋለ ለማወቅ ተችሏል፡፡
Monday, 07 November 2011 13:18

“ካፍደም” ሲኒማ ቤት ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በካፍደም ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ ማህበር የተሰራው ካፍደም ሲኒማ ነገ ተመርቆ ሥራ ይጀምራል፡፡ 500 መቀመጫዎች ያሉት እና ቃሊቲ አካባቢ የተቋቋመው ሲኒማ ቤት የኢትዮጵያና የውጭ ሀገር ፊልሞች ለማሳየት ዝግጅት ማጠናቀቁን የትሬዲንጉ ሥራ አስኪያጅ አቶ ኪዳኔ ጥላሁን ገልፀዋል፡፡ የአቃቂ፣ የቃሊቲ እና የሳሪስ አካባቢ ፊልም…
Rate this item
(0 votes)
ስድስተኛው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ፊልም ፌስቲቫል “የባህል አርነት በተሳሰረው ዓለም” በሚል መሪ ቃል በመጪው ሰኞ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ከምሽቱ 11 ሰአት ይከፈታል፡፡ በሳምንቱ ሰኞ የሚዘጋው ፌስቲቫል ከባህል አዳራሹ ሌላ፣ በብሔራዊ ትያትር፣ በአምባሳደር ሲኒማ፣ በሲኒማ አምፔር፣ በሩስያ…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ባለው የባህል ትብብር ስምምነት መሠረት የቻይና የባህላዊ ቅርስ አውደርዕይ እና የባህላዊ ሙዚቃና አክሮባት ትርዒት ሊቀርብ ነው፡፡ የቻይና ባህላዊ ቅርስ አውደርዕዩ ረቡዕ ከቀኑ 9 ሰዓት እንዲሁም የባህላዊ ሙዚቃ የአክሮባት ትርዒቱ ከቀኑ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ይቀርባሉ፡፡
Rate this item
(1 Vote)
በዩቲውብ 2 ቢሊዮን ተመልካች በማግኘት አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበው ዝነኛው ዘፋኝ ጀስቲን ቢበር፤ ‹ቤቢ› በተሰኘ የሙዚቃ ቪድዮው ከፍተኛ ተመልካች እንዳገኘ ተገለፀ፡፡ “ማይ ዋርልድ 2.0” የተባለ አልበሙን የለቀቀው የ17 ዓመቱ ካናዳዊ አርቲስት፤ ባለፉት ሁለት ዓመታት በመላው አለም 12 ሚሊዮን የአልበሞቹን ቅጂ ሸጧል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
“21” በተባለ የዘፈን አልበሟ የዓመቱን ከፍተኛ ሽያጭ የተቀዳጀችው ድምፃዊቷ አዴሌ፤ በጉሮሮዋ ላይ ቀዶ ጥገና ልታደርግ ነው፡ አርቲስቷ ለህክምናዋ ትኩረት በመስጠት በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ልታቀርብ ያቀደቻቸውን ዝግጅቶች ሰርዛለች ተብሏል፡፡ አንዳንድ ዘገባዎች ቀዶ ጥገናው ከጉሮሮ ካንሰር በሽታ ጋር የተያያዘ መሆኑን ቢጠቁሙም ዘገባው…