Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ከሁለት ሚሊየን ብር በላይ የወጣበትና ደረጃውን የጠበቀ የተባለለት ሙአለ ሕፃናት በምዕራብ ሸዋ ጊንጪ ከተማ ተከፈተ፡፡ “World Together Ethiopia” በተባለ የደቡብ ኮርያ በጐ አድራጊ ድርጅት በሁለት ሚሊየን አንድ መቶ ዘጠና ብር ወጪ የተቋቋመው ሙአለ ሕፃናት በአንድ ጊዜ ዘጠና ሕፃናት ተቀብሎ ያስተናግዳል፡፡
Rate this item
(0 votes)
አስቴር ፊልም ፕሮዳክሽን አጫጭር የአማርኛ ልቦለድ ድርሰቶችን ወደ ፊልም ሊቀይር መሆኑን አስታወቀ፡፡ የፕሮዳክሽኑ ሥራ አስኪያጅ አርቲስት ይገረም ደጀኔ ..የትሮይ ፈረስ.. በአጭር ልቦለድ ላይ ተመሥርቶ የተሰራ ፊልም ሲመረቅ ሌሎች መሰል ፊልሞች ለመሥራት እየተንቀሳቀስን ነው፣ የሦስቱ ቀረፃ በመጪው ወር ይጀመራል ብሏል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ፈረንሳይ ለጋስዮን በተለምዶ ብረት ድልድይ በሚባለው አካባቢ የሚገኘው ዛጐል ቤተመፃህፍት አዲስ ወርሃዊ የልጆች ሥነ ሁፋዊ ዝግጅት ጀመረ፡፡ የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት ሥነ ሁፋዊ ዝግጅቱ በሌሎች ዘርፍ የሚገኙ ባለሙያዎች ለልጆች በሚሆን መልኩ በየወሩ ልምድ የሚያካፍሉበት…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ ዮሐንስ ፈለቀ ከስመ ጥሩ የስፔን ፊልም አዘጋጅ ቤንቱራ ዱረል ጋር ያዘጋጀው ባለ 35 ሺህ ዩሮ በጀት ፊልም በሚቀጥለው ሳምንት በባርሴሎና ቴሌቪዥን የሚታይ ሲሆን በዚህ ሳምንት በቱርክ አንካራ በተጀመረው ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል እየተሳተፈ ነው፡፡ በጐዳና ተዳዳሪ ወጣቶች…
Rate this item
(0 votes)
የቻይና የባህል ሚኒስትር የባህል ደህንነትን አደጋ ላይ ይጥላሉ ያላቸውን ከ100 በላይ ዘፈኖች በአገሪቱ እንዳይሰራጩ እገዳ መጣሉን ሲኤንኤን ዘገበ፡፡ የቻይና መንግስት በሳንሱር ያልታዩና በይፋ ምዝገባ ያልተደረገላቸው ዘፈኖች በቀጥታ ከኢንተርኔት የሚገበዩበትን ሁኔታ በመቃወም እገዳውን የጣለ ሲሆን ማዕቀቡ ዘፈኖቹ ከያዙት ጭብጥ ጋር የተገናኘ…
Saturday, 03 September 2011 12:55

ሊል ዋይኔ እና ጄይ ዚ ተቃርነዋል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያዊቷ የሶል እና ጃዝ ሙዚቀኛ መክሊት ሃደሮ፤ ሰሞኑን በጉግል የሳምንቱ ምርጥ አርቲስት የተባለች ሲሆን 3ኛውን አዲስ የሙዚቃ አልበሟን እየሰራች መሆኑን ሳንፍራንሲስኮ ክሮኒል ዘገበ፡፡ ከሳምንት በፊት በአሜሪካዋ የናቫዳ ግዛት በሚገኘው ሴንተር ፎር አርትስ፣ የሙዚቃ ሥራዎቿን ያቀረበችው መክሊት፤ በድምፃዊነትና በዘፈን ግጥም ደራሲነቷ…