Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 13 August 2011 11:13

..ቡሄ.. በቶቶት ይከበራል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ቶቶት የባህል ምግብ አዳራሽ የቡሄ በአልን ባህልን በጠበቀ መልኩ እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡ በዓሉ ወግና ልማድ ጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የበኩላችንን እናደርጋለን ያለው ቶቶት፤ የቡሄ አጨፋፈር ትርዒት የሚያቀርብ ሲሆን የሙልሙል ገፀ በረከትም ነሐሴ 13 ቀን 2003 ዓ.ም. እንዳዘጋጀ ገልጿል፡፡ በዝግጅቱ ታዋቂ አርቲስቶች፣ ደራስያን፣…
Saturday, 13 August 2011 11:08

አዳዲስ መፃህፍት ለንባብ በቁ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በደሳለኝ ስዩም የተዘጋጀው ..የጠረፍ ህልሞች.. ልቦለድ መሐፍ ታትሞ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ 184 ገፆች ያሉት መሐፍ በ25 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን በሦስት ሺህ ቅጂ የታተመው መሐፍ በረከትነቱን ለፀሐፊ ተውኔት ጌትነት እንየው አድርጓል፡፡ አዘጋጁ ካሁን ቀደም ..ደም የተፋ ብእር.. የሚል የግጥም መሐፍ…
Rate this item
(0 votes)
በጥናት የተመረኮዘ የሬዲዮ ድራማዎችን በማዘጋጀት የሚታወቀው ፖፕሌሽን ሚዲያ ሴንተር ..ሥነ ሁፍ ለማህበራዊ ለውጥና እድገት የፖፕሌሽን ሚዲያ ሴንተር ልምድ.. የሚል መሐፍ አዘጋጅቶ ያሳተመ ሲሆን ይሄንኑ መሐፍ በመጪው ሐሙስ ይመረቃል፡፡ በግዮን ሆቴል አዋሽ አዳራሽ በሚካሄደው የምረቃና የማስተዋወቂያ መርሃ ግብር ካሁን በፊት በተለያዩ…
Saturday, 13 August 2011 11:01

ይርጋ ዱባለ በጐንደር ይዘከራል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ፣ በእስራኤልና በአሜሪካ የሚኖሩ አድናቂዎቹና ወዳጆቹ ድምፃዊ ይርጋ ዱባለን የሚዘክር ኪነጥበባዊ ዝግጅት በጐንደር ከተማ ሊያቀርቡ ነው፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት በከተማይቱ በሚቀርበው ዝግጅት የአርቲስቱ መገልገያ ቁሳቁሶች በአዲሱ ራስ ሚካኤል ስሁል ቤተመዘክር የሚቀርቡ ሲሆን ለዚህም የይርጋ ቤተሰቦች እና የጐንደር ከተማ ባህልና ቱሪዝም ህፈት…
Rate this item
(0 votes)
የቦብ ማርሌይ ፋውንዴሽን ለኢትዮጵያ 100ሺ ዶላር ለገሰበአፍሪካ ቀንድ ባሉ አገራት የሚገኙ 12 ሚሊዮን የረሃብ ተጠቂዎችን ለመታደግ ከ150 በላይ የዓለም ምርጥ አርቲስቶች በኢንተርኔት ሶሻል ሚዲያ የገቢ ማሰባሰብ ዘመቻ መጀመራቸውን የቢልቦርድ መሄት ዘገበ፡፡ ከ60 ዓመታት በኋላ የከፋ ረሃብ በምስራቅ አፍሪካ ከወር በፊት…
Rate this item
(0 votes)
ለ6ኛ ጊዜ የተካሄደው የ..ቢግ ብራዘርስ አፍሪካ.. አብሮ የመኖር ውድድር ባለፈው ሳምንት ሲጠናቀቅ የናይጀሪያዋ ኬረንና የዚምባቡዌዋ ዌንደል አሸናፊ ሆነው እያንዳንዳቸው 200ሺ ዶላር ተሸለሙ፡፡ ለ91 ቀናት በዘለቀው አብሮ የመኖር ውድድር ኢትዮጵያዊቷ ሃና መኩሪያ እስከ መጨረሻው ሳምንት በመዝለቅ ከሰባቱ ዕጩዎች ተርታ ከመግባቷም በላይ…