Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 08 October 2011 10:10

ኮሜድያን ክበበው ገዳ ይቅርታ ጠየቀ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከ8 ዓመት በፊት የተሰራ የኮሜዲ ስራው እንደ አዲስ ስራ መውጣቱን የገለፀው ኮሜድያን ክበበው ገዳ፤ ሕዝቡ በእኔ ላይ ያለውን እምነት የሚሸረሽር ስለሆነ ሕዝቡን ይቅርታ እጠይቃለሁ አለ፡፡ ረቡዕ ጧት በሐርመኒ ሆቴል በሀበአብ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት አማካይነት ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ከ8 ዓመት በፊት በ45…
Saturday, 08 October 2011 10:04

በጎንደር አዲስ ሲኒማ ቤት ተከፈተ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሁለት መቶ ሃምሳ መቀመጫዎች ያሉት አዲስ ሲኒማ ቤት በጎንደር ከተማ ተከፈተ፡፡ በከተማዋ ፒያሳ አካባቢ የተከፈተው “ደስታ ሲኒማ ቤት” ከፊልም ማሳያነት በተጨማሪ ለስብሰባ አገልግሎት ይውላል፡፡ በምንትዋብ አርት ፕሮሞሽን እና በአንድ ባለሀብት ትብብር የተከፈተው “ይኼው” ሲኒማ ቤት ከ10 ቀን በኋላ በይፋ ስራ…
Rate this item
(0 votes)
ለንደን ሊጓዙ አንድ ሌሊት ብቻ የቀራቸው ወጣቶች በመሸኛ ድግሳቸው ላይ የሚገጥማቸውን ፈተና ለመወጣት የሚያደርጉትን ጥረት የሚያሳየው “ዕጣ ፈለግ” የተሰኘ ትያትር መታየት ሊጀምር ነው፡፡ ትያትሩን የጻፈው ጋዜጠኛ ዘካርያስ ብርሃኑ ሲሆን፤ ረቡዕ ከቀኑ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚጀመረውንና ደራሲው ከታጠቅ ነጋሽ…
Saturday, 01 October 2011 13:30

ብራድ ፒት ለኦስካር ታጨ

Written by
Rate this item
(0 votes)
7 ዓመቱ ብራድ ፒት ለዘንድሮ ኦስካር ሽልማት በእጩነት ከሚቀርቡ ተዋናዮች ተርታ እንደተመደበ የተለያዩ ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ በዋርነር ብሮስ የተሰራውና ለእይታ ከበቃ ሳምንት የሆነው የብራድ ፒት አዲስ ፊልም ..መኒ ቦል.. ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ 20.26 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቶበት ከ..ላዮን ኪንግ.. ቀጥሎ በቦክስ…
Saturday, 01 October 2011 13:29

“ምህላ ሲዘገይ” ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
.በኢየሩሳሌም አማረ የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን የያ “ምህላ ሲዘገይ” የተሰኘ መድበል የታተመ ሲሆን በነገው ዕለት ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በዮፍታሄ ሲኒማ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ የግጥም መድበሉን የሚያስመርቀው ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነጽሑፍ ማህበር ሲሆን ገጣሚዋ የማህበሩ አባል እንደሆነች ታውቋል፡፡
Saturday, 01 October 2011 13:26

..ሳርኮዚ ፕሬዝዳንት ብቻ ሳይሆን

Written by
Rate this item
(0 votes)
ስለአበባዎችም ያውቃል.. ብሩናይየፈረንሳይ ቀዳማይ እመቤት ካሮል ብሩናይ ከፕሬዝዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ ጋር ትዳር የመሰረተችው በአበባዎች ላይ ባላቸው እውቀት ተማርካ መሆኑን ገለፀች፡፡ ካሮል ብሩናይ ሰሞኑን ከፕሬዝዳንት ሳርኮዚ የመጀመርያ ልጇን መፀነሷን አስታውቃለች፡፡ ይህንኑ በተመለከተ ከቢቢሲ ጋር ባደረገችው ቃለምምልስ፤ የ43 ዓመቱ ኒኮላስ ሳርኮዚ ፕሬዝዳንት…