ላንተና ላንቺ
ከአንድ አነስተኛ መንደር አጠገብ ከፀሀይ፣ ዝናብ፣ ወንጀል እና ከእራስ ለመሸሸግ ሰዎች የሚጠጉት የደን ክምችት ይገኛል። ከደኑ ትይዩ ከአንድ ሰው በላይ በማታስጠልል ጎጆ ውስጥ እትዬ ጥላነሽ ተጠልለው ይኖራሉ። ለነገሩ ሌላ ሰው ላስጠልል ቢሉስ አይደለም ቤታቸውን የአከባቢውን ጠረን ማን ደፍሮ ይሞክረዋል። እትዬ…
Read 668 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህ የላንቺና ላንተ አምድ አላማዎች አሉት፡፡ . ሰዎች በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ ሕመም እንዳይገጥማቸው አስቀድሞውኑ እንዲጠነቀቁ ለማድረግ የተለያዩ መረጃዎችን መስጠት፤. የጤና መታወክ ከገጠመ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ የደረሰባቸውን እክል በተገቢው አስረድተው አገልግሎቱን ለማግኘት መሞከር እንዳለባቸው ማሳየት፤. ባጠቃላይም የጤና ተቋማትም የት እንደሚገኙ…
Read 958 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት የመካንነት ሕክምና ክሊኒኮችን መስፋፋት በተመለከተ ከNew Leaf የስነ ተዋልዶ ጤናና የመካንነት ህክምና ክሊኒክ ቆይታ በማድረግ አንድ ሐኪም ማነጋገራችን ይታወሳል፡፡ እሳቸውም ዶ/ር ወለላ አለሙ በኒውሊፍ የመካንነትና የስነተዋልዶ ሕክምና ማእከል ውስጥ የጽንስና ማህጸን እና የመካንነት ህክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ በቅድሚያ የምታነቡት…
Read 695 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ ትዳር ከመሰረቱ ጥንዶች መካከል 15% የሚሆኑ ጥንዶች ልጅ የማግኘት ወይንም የመውለድ ችግር ይገጥማቸዋል፡፡ ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሉአት የሚለው ምርቃት ዛሬ ዛሬ የለም የለም ምድርንም የምትችለውን ያህል እንጂ ከሚገባት በላይ አታሸክሙአት ወደሚል የዞረ ይመስላል፡፡ በእርግጥ ይህ አባባል የሰው…
Read 938 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ በህክምና ሂደት ውስጥ ‘የህክምና ስህተት’ ተብሎ ስለሚጠራው ጉዳይ በስፋት ይነገራል። በዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለም ላይ ለሞት እና ለአካል ጉዳተኝነት ከሚዳርጉ 10 ሁኔታዎች ውስጥ አንዱ የህክምና ስህተት ሆኖ ይመደባል። የህክምና ስህተት የሚባሉት የተሳሳተ መድሀኒት…
Read 1061 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዓለምአቀፍ ደረጃ ከሚፈጠሩ እርግዝናዎች መካከል ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ፅንሶች በተለያየ ምክንያት የመቋረጥ አደጋ ያጋጥማቸዋል። ከዚህም ውስጥ 80 በመቶ በመጀመሪያ የእርግዝና 3 ወራት (13 ሳምንታት) ውስጥ የሚያጋጥም ነው። ማለትም ከ4 ነፍሰጡር እናቶች መካከል 1 እናት የተሸከመችውን ፅንስ ታጣለች። ከእናቶች…
Read 3145 times
Published in
ላንተና ላንቺ