ላንተና ላንቺ
‹‹….በእድሜዬ የሰባ አመት እናት ነኝ፡፡ እኔ የሁለት ሴት እና የሁለት ወንዶች ልጆች እናት ነኝ:: ….ታዲያ ምን ገጠመኝ መሰላችሁ…. የአንዱ ልጄ ሚስት እርጉዝ ነበረች፡፡ ልጅትዋ ከመውለድዋ በፊት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ካልተቸገራችሁ በስተቀር ከቤታችሁ ቆዩ የሚል ማሳሰቢያ በኢትዮጵያ መንግስት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር…
Read 11453 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም ላይ በየቀኑ 39,000 ልጆች ጋብቻ እንዲፈጽሙ ይደረጋሉ፡፡በአለም ላይ ከ2011- 2020 ከ140 ሚሊዮን የሚበልጡ ሴት ልጆች ካለእድሜአቸው ጋብቻ እንዲፈጽሙ ይደረጋሉ፡፡የልጅነት ጋብቻን በሚመለከት አለምአቀፍ ገጽታው ከ2011-2020 ድረስ ምን ሊመስል ይችላል ሲሉ March 2013 ላይ ግምቱን ያስነበቡት UNFPA/UNICEF/UN Women/WHO/World Vision/World YWCA/ በጋራ…
Read 11959 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እርግዝና….ልጅ መውለድ እና COVID-19-ን በሚመለከት የአለም ጤና ድርጅት የዛሬ አራት ወር march/2020 በድረገጹ ጥያቄና መልስ አውጥቶ ነበር፡፡ COVID-19-ን በሚመለከት ምን ጊዜም የማይቀር…ባይሆን የሚሻሻል ነገር ካለ የሚሻሻል በመሆኑ ለትውስታ በዚህ እትም ወደ አማርኛ መልሰን ታነቡት ዘንድ እነሆ ብለናል፡፡ በእርግዝና ላይ ያሉ…
Read 2324 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ካትሪን ሐምሊን በኢትዮጵያ የክብር ዜግነት ያላቸው በአለም አቀፍ ደረጃ የተከበሩ እና የተለያዩ እውቅናዎችና ሽልማቶች የተሰጡአቸው በተጨማ ሪም በተባበሩት መንግስታት ድር ጅት የተለየ ክብርና እውቅና የተሰጣቸው የተከበሩ አውስትራሊያዊት የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት እና የፌስቱላ ህክምና ባለሙያ ነበሩ፡፡ ዶ/ር ካትሪን ሐምሊን…
Read 4715 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ለዚህ እትም ርእስነት የተጠቀምነውን አባባል ያገኘነው ‹‹የወደቁትን አንሱ የነዳያን መርጃ ማህበር…መግቢያ በር ላይ ከተሰቀለው መግለጫ ነው፡፡ የኮሮና ቫይረስ በአፍሪካ ብሎም በኢትዮጵያ ገና አድማሱን እያሰፋ ነው ለማለት የሚያስችል ሁኔታ ላይ የሚገኝ መሆኑን በየ24 ሰአቱ ከሚገኘው የምርመራ ውጤት መረዳት ይቻላል፡፡ በቫይረሱ የሚያዙ…
Read 27749 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 20 June 2020 11:55
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዳ የ(Face Mask) ድጋፍ ተደረገ፡፡
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ብዙ ሰዎችን የሚያሳስባቸው መሞት ነው፡፡ ግን ሞት የሚሞተው በምን ሁኔታ ነው የሚለው የበለጠ አሳሳቢው ነገር ይመስለኛል፡፡ በሕክምናው ትምህርት የሚነገረን ሰው እንዳይሞት ማድረግ እንዳለብን ነው፡፡ በተጨ ማሪ ግን ከማዘር ተሬዛ ቤት እኔ የተማርኩት …ለካስ የሰውን የመጨረሻ ሰአት ማሳመ ርም በራሱ ከሕክምና…
Read 12568 times
Published in
ላንተና ላንቺ