ላንተና ላንቺ
ከባለሙያው እውቀት ማነስ ወይም በሌላ ምክንያት በህክምና ላይ የሚፈጠሩ ስህተቶች ሊያጋጥሙ ይችላሉ፡፡ ሁሉም በህክምና ላይ የሚፈጠሩ ስህተቶች በባለሙያው የእውቀት ማነስ የሚከሰቱ ናቸው ማለት ባይቻልም የህክምና ባለሙያዎች ወቅታዊውን የህክምና ሳይንስ ባለማወቃቸው የተለያዩ የህክምና ስህተቶች ሲከሰቱ ይስተዋላል፡፡እነዚህን በህክምና ላይ የሚከሰቱ ስህተቶች ለመቀነስ…
Read 2941 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም የምናስነብባችሁ አንድ ገጠመኝን ነው፡፡ በሕክምናው ዙሪያ ያጋጠማቸውን እውነታ ያወጉን አቶ አምቢበል ታረቀኝ ሲሆኑ የገጠመኙ ባለታሪክ ወ/ት ናርዶስ እምቢበልም የጠቀሰችውን ለንባብ ብለናል፡፡ ‹‹...እንዲያው ይህ ሰው የት ነበር? ያሰኘኝ አንድ ነገር ነው፡፡ ልጄ በአንድ ወቅት ድንገት መነሳት መቀመጥ አቃተኝ ትለኛለች፡፡…
Read 1419 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአዲስ አበባ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ማርች 23 እና 24/ በምህጻረ FIGO የተሰኘው አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት በ8ኛው አህጉራዊ ስብሰባው ጥንቃቄ የጎደለው ጽንስ ማቋረጥን በመከላከል ረገድ ምን ገጽታ አለ ወደፊትስ ምን መደረግ ይገባዋል የሚል ውይይት በአዲስ አበባ አድርጎ ነበር፡፡ በዚህ…
Read 4327 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በመራቢያ አካላት ላይ የሚከሰቱ ኢንፌክሽኖች እንዲሁም ኤችአይቪን ጨምሮ በግብረ ስጋ ግንኙነት አማካኝነት የሚተላለፉ የተለያዩ የአባላዘር በሽታዎች ሰፊውን የስነተዋልዶ ጤና ችግር ይሸፍናሉ፡፡ በየአመቱ በአለማችን ላይ ቁጥራቸው 500/ ሚሊዮን የሚገመት ሰዎች በጎኖሪያ፣ ሲፊሊስ እንዲሁም ትራይኮሞኒያሲስ በሚባሉ በግብረስጋ ግንኙነት አማካኝነት በሚተላለፉ የአባለዘር በሽታዎች…
Read 10688 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአለም የጤና ድርጅት ባወጣው መረጃ በአለማችን ላይ እድሜያቸው ከ15-49 የሆነ 340/ ሚሊዮን ሰዎች በመራቢያ አካላት ኢንፌክሽን እንዲሁም በተለያዩ የአባላዘር በሽታዎች እንደሚያዙ ቁሟል። ይህ የመራቢያ አካላት ኢንፌክሽን እንደኛ ባሉ ታዳጊ ሀገራት ትልቁን ቁጥር የሚሸፍን የስነተዋልዶ ጤና ችግር እንደሆነም በተለያየ ግዜ የሚወጡ…
Read 30381 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ተከታዩ ገጠመኝ በቤተዛታ ሆስፒታል (አዲስ አበባ ለገሀር) ያገኘናት እናት ገጠመኝ ነው፡፡ “...የእርግዝና ክትትል ለማድረግ ወደ ሆስፒታል ስሄድ በመጀመሪያ የተነገረኝ የኤችአይቪ ቫይረስ በደሜ ውስጥ መኖር ያለመኖሩን ማረጋጋጥ እንደሚገባኝ ነበር። ሐኪሞቹ ሲነግሩኝ እንደከባድ ነገር አልቆጠርኩትም፡፡ ምንም ችግር የለም ...እሺ... በማለት ምርመራውን አደረግሁ።…
Read 3452 times
Published in
ላንተና ላንቺ