ላንተና ላንቺ
የስነ ተዋልዶ ጤና ሰፋ ያሉ ጉዳዮችን የሚመለከት ነው፡፡ እርግዝናና ልጅ መውለድ፤ የሴ ቶች፤ የህጻናት፤ የታዳጊዎችና የወንዶች ጤንነት ከስነልቡና…. ከአካል… ከወሲባዊ ጥቃት መከላከል እና ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ማድረግ፤ ያልተጠበቀ እርግዝናን እና ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥን መከላከል፤ የቤተሰብ እቅድ ዘዴ፤ የምክር እና የህክምና…
Read 3933 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለማችን ወደ 75% የሚሆኑ እርጉዞች Anemia ወይንም የደም ማነስ ያጋጠማቸው ሲሆን ይህም የ Folic Acid እና Iron እጥረትን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህንን ችግር በሚመለከት ያለውን ሁኔታ የሚ ዳስስ ጥናት በአገራችን በተለይም በባህርዳር በፈለገሕይወት አጠቃላይ ሆስፒታል መካሄዱን የኢትዮያጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር…
Read 9624 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ምክር እፈልጋለሁ የሚል መነሻ ያለው አስተያየት ያገኘነው ከአንዲት የሰላሳ ሰባት አመት እድሜ ካላት ሴት ነው፡፡ መልእክትዋ እንደሚከተለው ነው፡፡‹‹…ትዳር ከመሰረትኩ አሁን ስድስተኛ አመቴ ነው፡፡ ባለቤቴ በእድሜ ከእኔ በአስራ ሁለት አመት ከፍ ይላል፡፡ ተዋውቀን…በደስታ ተፋቅረንና ተከባብረን የመሰረትነውን ትዳር በአግ ባቡ እየመራን ነው፡፡…
Read 6932 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የRh (አር ኤች) አለመጣጣም ሲባል ምን ማለት ነው? የሚል ጥያቄ ከብዙዎች ዘንድ የሚነሳ ነው፡፡ Healthline የተባለ ድረ ገጽ ይህንን ርእሰ ጉዳይ በስፋት በመዘርዘር ለንባብ አቅርቦታል፡፡ አንዲት እናትና ያረገዘችው ልጅ በደማቸው ውስጥ የተለያየ የ Rh ፐሮቲን ሲኖራቸው የ Rh አለመጣጣም ይፈጠራል፡፡…
Read 13564 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የወር አበባን በሚመለከት ከአሁን ቀደም የተለያዩ መልእክቶችን ለአንባቢ ማለታችን አይዘነ ጋም፡፡ ነገር ግን የህትመቱ አንባብያን ቀደም ሲል የነበሩት ብቻ ሳይሆኑ ትውልድ ቀጣይነት ስላለው ከአ መት አመት አዲስ የሆኑ እና በነገሮች ግራ የሚaጋቡ አይጠፉም። ስለዚህም በተከታይ የምታነቡት የአንዲት ተማሪን ጥያቄ ሲሆን…
Read 13289 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እ.ኤ.አ November 25 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ህዳር 16/2014 በአለም አቀፍ ደረጃ የነጭ ሪቫን ቀን ተብሎ የተሰየመ ሲሆን አላማውም በተለያየ መንገድ በሴቶች ላይ የሚደርስን ጥቃት ለማስወገድ ነው፡፡ ይህ ቀን በየአመቱ ሰዎች ስለችግሩ እውቀት እንዲኖራቸውና ንቃተህሊና ቸውን አዳብረው ድርጊቱን እንዲከላከሉ የሚያግዝ እንዲሆን የታሰበ…
Read 11134 times
Published in
ላንተና ላንቺ