ላንተና ላንቺ
Saturday, 26 September 2015 09:13
“...ካንሰርን በተስተካከለ የአመጋገብ ስርአት መከላከል...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ /ዮዲት ባይሳ/ ከኢሶግ
ካንሰር ማለት ጤነኛ የነበረ የሰው ልጅ ሴል ጤነኛ ወዳልሆነ ሁኔታ ሲለወጥ ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት አንድ ሴል ስራውን በትክክል የማይሰራ፣ በትክክል የማያድግ ወደመሆን ሲለወጥ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ጤነኛ የነበረው ሴል የሚኖረው ስራ ሲቋረጥ ወይንም ከቁጥጥር ውጪ ሲራባ አለዚያም ሲያድግ እና…
Read 8001 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 19 September 2015 09:36
‹‹..እንኩዋን ከዘመን ዘመን አሻጋገራችሁ...››
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ /ዮዲት ባይሳ/ ከኢሶግ
አዲሱን 2008 አመት ከተቀበልን እነሆ አንድ ሳምንት ሊቆጠር ነው፡፡ እንግዲህ ይህ ወቅት ያለፈውን አመት ከንውኖቻችንን የምንፈትሽበት ለመጪው አዲስ አመት ደግሞ እቅድ አቅደን ተግባራዊ ለማድረግ የምንቀሳቀስበት ግዜ ነው፡፡ ለመሆኑ የእርስዎ የ2008 ዓ/ም አመታዊ እቅድ ምንድነው? ለዚህ እትም እቅዶቻቸውን እንዲያካፍሉን የጋበዝናቸው ሰዎች…
Read 2366 times
Published in
ላንተና ላንቺ
መጪው አመት በተለይም በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለውን ግንዛቤና እውቀት አዳብሮ ጥቅም ላይ የሚያውልበት ዘመን እንዲሆን በኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ስም መልካም ምኞቴን እገልጻለሁ፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ዘወትር ቅዳሜ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሚያወጣው ጽሁፍ በ2008 ዓ/ም…
Read 1647 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አለም አቀፍ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ቁጥራቸው ወደ 20% የሚጠጋ ሴቶች እንዲሁም 5-10% የሚደርሱ ወንዶች በልጅነት እድሜያቸው የፆታ ጥቃት ይደርስባቸዋል፡፡ በፈረንጆቹ በ2010 በ The United Nations Population Fund is an international development agency (UNFPA) እና Population Council የጋራ ትብብር በሀገራችን በተደረገ ጥናት…
Read 2296 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር 2014 በአለም የጤና ድርጅት የወጣ መረጃ እንደሚያመለክተው በአለማችን ዙሪያ የሚገኙ ቁጥራቸው ከ35% በላይ የሚሆኑ ሴቶች በህይወት ዘመናቸው አንዴ ለፆታዊ ጥቃት ወይም ተመሳሳይ ችግሮች ይጋለጣሉ፡፡ ለዚህ ችግር በከፍተኛ ደረጃ ተጋላጭ የሆኑ ሴቶች ከሚገኙባቸው የአለም ሀገራት መካከልም ኢትየጰጵያ አንዷ ነች፡፡…
Read 2879 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከስምንቱ የምእተ አመቱ የልማት ግቦች ወይም Millennium Development Goals መካከል የእናቶችን ጤና ማሻሻል በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ ይህም በዋናነት የእናቶችን ሞት በግማሽ መቀነስ እንዲሁም የስነተዋልዶ ጤና አገልግሎቶችን ለሁሉም እናቶች ተደራሽ ማድረግ ላይ ያተኩራል፡፡ የቤተሰብ እቅድ አገልግሎትን በተገቢው መንግድ ተደራሽ ማድረግ…
Read 36578 times
Published in
ላንተና ላንቺ