ላንተና ላንቺ

Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሳምንት እትም የጨቅላ ሕጻናት ጤንነትን ለመጠበቅ ከሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በአገሪቱ ሪፈራል በመሆን የሚያገለግለውን የጥቁር አንበሳ ሆስፒታልን አሰራር ለአድማጮች ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ ይህንን ሕክምና ለመመልከት በባህርዳር ፈለገሕይወት ሆስፒታል ቆይታ ያደረግን በመሆኑ ለዚህ እትም ከጥቁር አንበሳ ሪፈራል ሆስፒታል የጨቅላ ሕክምና ክፍል ካላጠናቀቅነው…
Rate this item
(2 votes)
የአለም የጤና ድርጅት እንደሚጠቁመው በአፍሪካ በ2013 ወደ 6.3 ሚሊዮን ሕጻናት የአምስት አመት ልደት በአላቸውን ሳያከብሩ ለሕልፈት ተዳርገዋል፡፡ ይህም ሲሰላ በየደቂቃው አምስት ልጆች ከአምስት አመት በታች ባላቸው እድሜ እንደሚያልፉ ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ ደግሞ 3ቱ ሞተዋል ተብሎ የሚታሰበው ገና በጨቅላነት እድሜያቸው ማለትም…
Rate this item
(0 votes)
 ኢትዮጵያ በታሪክና በባህል በጣም ሀብታም ከሚባሉት ተርታ ብትሆንም በሌላ በኩል ደግሞ ድሀ ከሚባሉት መካከል እንደሆነች ፊስቱላ ፋውንዴሽን የተባለ ድረገጽ ይናገራል፡፡ ይህ ድህነት ደግሞ ይበልጡኑ በሴቶች በተለይም ደግሞ እርጉዝ በሆኑት ላይ ጎጂ ተጽእኖ አለው፡፡ ኢትዮጵያ በመውለድ መጠን ከፍተኛ አሀዝ ከተመዘገበባቸው አገራት…
Rate this item
(0 votes)
“...የማልረሳው አንድ ነገር አለኝ፡፡ አንድ ቀን በሚኒባስ ታክሲ ወደስራዬ እሄዳለሁኝ፡፡ ከለገሀር ሲነሳ ሙሉ የነበረው ታክሲ ቀስ በቀስ ሰው እየወረደ ገና ሜክሲኮ ሳንደርስ እኔ እና ሁለት ሰዎች ብቻ ቀረን፡፡ ከዚያም ፊሊፕስ ፊት ለፊት ስንደርስ፡-የእኔ እመቤት እባክሽ ውረጂልን? ሳንቲምሽን እንመልሳለን... አለኝ ሾፌሩ…
Rate this item
(2 votes)
በተለያየ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የፀረ-ተህዋሲያን መድሀኒቶች በጤና ተቋማት፣ በጤና ባለሙያዎች እና በመድሀኒት ተጠቃሚዎች ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ ይህ ጥንቃቄ የጎደለው የመድሀኒት አጠቃቀም ታካሚዎችን ለከፍተኛ የጤና መቃወስ እንዲሁም መድሀኒቱን ለተላመዱ ጀርሞች ወይም ተህዋሲያን የማጋለጥ…
Rate this item
(3 votes)
በተለያየ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የፀረ-ተህዋሲያን መድሀኒቶች በጤና ተቋማት፣ በጤና ባለሙያዎች እና በመድሀኒት ተጠቃሚዎች ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ ይህ ጥንቃቄ የጎደለው የመድሀኒት አጠቃቀም ታካሚዎችን ለከፍተኛ የጤና መቃወስ እንዲሁም መድሀኒቱን ለተላመዱ ጀርሞች ወይም ተህዋሲያን የማጋለጥ…