ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ተስፋነህ ፍቅሬ የESOGና የCIRHT ትብብር ፕሮጀክት አስተባባሪ ናቸው፡፡ እሳቸው እንደገለጹት ሁለቱ መስሪያ ቤቶች በትብብር ከሚሰሩባቸው ፕሮጀክቶች አንዱ ወደ ማህጸንና ጽንስ ሕክምና ልዩ ትምህርት የሚገቡ ጠቅላላ ሐኪሞች ጥራትና ብቃት ባለው መንገድ ደረጃውን ያሟላ ትምህርት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በተመሳሳይ መንገድ እንዲሰጥ ለማድረግ…
Read 8177 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንድ ሰው ለአንድ ጥናት ተባባሪ ለመሆን ሙሉ ፈቃደኛ ሆኖአል ወይንም ተስማምቶአል የሚ ያሰኘው ጥናት ከሚያደርገው አካል ወይንም ግለሰብ አስቀ ድሞ ስለሚሰራው ጥናት በቂ የሆነ መረጃ ሲያገኝና የሚደረገው ጥናት ለማን… ምን እንደሚ ጠቅም እና ለዚህ ጥናት ደግሞ እርሱ ወይንም እርስዋ ምን…
Read 10363 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንድ ሰው ለአንድ ጥናት ተባባሪ ለመሆን ሙሉ ፈቃደኛ ሆኖአል ወይንም ተስማምቶአል የሚ ያሰኘው ጥናት ከሚያደርገው አካል ወይንም ግለሰብ አስቀ ድሞ ስለሚሰራው ጥናት በቂ የሆነ መረጃ ሲያገኝና የሚደረገው ጥናት ለማን… ምን እንደሚ ጠቅም እና ለዚህ ጥናት ደግሞ እርሱ ወይንም እርስዋ ምን…
Read 2372 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ESOG እ.ኤ.አ August 22-24/2019 በኢት ዮጵያ አቆጣጠር ነሐሴ 16-18/2011 ድረስ በአዲስ አበባ የጤና ጉዳይን በሚመለከት ጥናትና ምርምር ለሚያደርጉ የይሁንታን ፈቃድ ለመስጠት እንዴት ይቻላል በሚል ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ስልጠና አካሂዶአል፡፡ ስልጠናው የተሰጠው በተለያዩ ሆስፒታሎች ለሚሰሩ…
Read 8266 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የልጅ መውለድ መጠን አላቸው ከሚባሉ ሀገራት ተርታ የምትመደብ ሀገር ናት፡፡ • በኢትዮጵያ በእድሜያቸው ከ15-አመት በታች የሚባሉ ታዳጊዎችና ወጣቶች 45 % ያህል መሆናቸው ተመዝግቦአል፡፡ • በእርግጥ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ቁጥር ያላቸው እነዚህ ታዳጊና ወጣቶች በአገሪቱ…
Read 6837 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የልጅ መውለድ መጠን አላቸው ከሚባሉ ሀገራት ተርታ የምትመደብ ሀገር ናት፡፡ በኢትዮጵያ በእድሜያቸው ከ15-አመት በታች የሚባሉ ታዳጊዎችና ወጣቶች 45 % ያህል መሆናቸው ተመዝግቦአል፡፡በእርግጥ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ቁጥር ያላቸው እነዚህ ታዳጊና ወጣቶች በአገሪቱ ኢኮኖሚና ልማት እድገት እውን…
Read 8871 times
Published in
ላንተና ላንቺ