ላንተና ላንቺ

Rate this item
(1 Vote)
በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ 43/ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ጥንቃቄ በጎደለው የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ምክንያት ከጉዳት ላይ ይወድቃሉ፡፡ ባለፈው እትም የሕክምና ባለሙያዎችን የህግ ተጠያቂነት በሚመለከት ለንባብ ያልነው ተከታይ እንደሚኖረው ገልጸን ነበር፡፡ እነሆ ዛሬም አቶ አበበ አሳመረ የህግ ባለሙያና ጠበቃ እንዲሁም የኢትዮጵያ የጽንስና…
Rate this item
(0 votes)
ዘመኑ የጤና የሰላም እና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ይመኛል፡፡ ያለፈውን አመት ስራ ባለፈው ሳምንት አጠናቀን ወደ አዲሱ አመት በዚህኛው ህትመት ስንሸጋገር የስራችን መጀመሪያ ያደረግነው የመልካም ምኞት መግለጫ ነው። ለዚህም የማህበሩ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ ንጉሴ እና የመስሪያ ቤቱ…
Rate this item
(0 votes)
ማንኛዋም እናት፣-ክብሯን የማያጉዋድልና አክብሮት የተሞላበት የጤና አገልግሎት የማግኘት፣ከአድልዎ የጸዳ በእኩልነትና ፍትሐዊ የሆነ የጤና አገልግሎት ማግኘት፣ጤንነቷ ተጠብቆ የመኖርና ተገቢ የጤና ክብካቤ በነጻነት የማግኘት፣በነጸነት የጤና ክብካቤ የማግኘትና ያለመገደድ፣ሰብአዊ ክብሯና የግል ውሳኔዋን የማስከበር መብት አላት፡፡በዚህ እትም ለንባብ ያልነው የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር…
Rate this item
(0 votes)
 ልጅ መውለድ ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው፡፡ ልጅ መውለድ ተፈጥሮ እራስዋ የምታዘጋጀው መገታት የማይችል ፍላጎት ነው፡፡ የሰው ልጅ ልጅ መውለድን በሕይወቱ ውስጥ እንደ አንድ ዋስትና አድርጎ ይቆጥረዋል። ሰው ልጅ መውለድ ካልቻለ ትልቅ ነገር እንደጎደለው የሚ ቆጥርበት አጋጣሚ በብዛት ይስተዋላል፡፡ በእርግጥ አልፎ አልፎ…
Saturday, 19 August 2017 12:35

የሙያ ስነምግባር (ETHIS)

Written by
Rate this item
(0 votes)
የህክምና ባለሙያዎችን የሙያ ስነምግባር በሚመለከት ለዚህ እትም ማብራሪያቸውን እንዲሰጡን የጋበዝናቸው ዶ/ር ሙኒር ካሳ የጽንስና ማህጸን ህክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር ሙኒር እንደሚሉት ከሆነ አንድ ሐኪም ወደህክምና ሙያ ከመግባቱ በፊት በተወሰኑ ነገሮች ከእራሱ ጋር መስማማት ይጠበቅበታል፡፡ሐኪም ለማከም የአንድ ሰው ፈቃድ ይፈል ጋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
በእንግሊዘኛው አጠራር (Uterine Prolapse) የምንለው የማህጸን የተፈጥሮ ቦታውን መልቀቅ እና ወደታች መንሸራተትን ለመግለጽ ያገለግላል፡፡ ይህ የማህጸን የተፈጥሮ ይዘት መዛባት ባስ ካለም በሴቷ ብልት በኩል ወደውጪ እስከመውጣት ሊደርስ ይችላል፡፡ እንዲህ ያለው ሁኔታ ሲፈጠርም ማህጸኑ ብቻውን ብቻ ሳይሆን የሴቷን ብልትና የሽንት መቋጠሪያ…