ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ 43/ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ጥንቃቄ በጎደለው የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ምክንያት ከጉዳት ላይ ይወድቃሉ፡፡ ባለፈው እትም የሕክምና ባለሙያዎችን የህግ ተጠያቂነት በሚመለከት ለንባብ ያልነው ተከታይ እንደሚኖረው ገልጸን ነበር፡፡ እነሆ ዛሬም አቶ አበበ አሳመረ የህግ ባለሙያና ጠበቃ እንዲሁም የኢትዮጵያ የጽንስና…
Read 1908 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዘመኑ የጤና የሰላም እና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ይመኛል፡፡ ያለፈውን አመት ስራ ባለፈው ሳምንት አጠናቀን ወደ አዲሱ አመት በዚህኛው ህትመት ስንሸጋገር የስራችን መጀመሪያ ያደረግነው የመልካም ምኞት መግለጫ ነው። ለዚህም የማህበሩ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ ንጉሴ እና የመስሪያ ቤቱ…
Read 1763 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ማንኛዋም እናት፣-ክብሯን የማያጉዋድልና አክብሮት የተሞላበት የጤና አገልግሎት የማግኘት፣ከአድልዎ የጸዳ በእኩልነትና ፍትሐዊ የሆነ የጤና አገልግሎት ማግኘት፣ጤንነቷ ተጠብቆ የመኖርና ተገቢ የጤና ክብካቤ በነጻነት የማግኘት፣በነጸነት የጤና ክብካቤ የማግኘትና ያለመገደድ፣ሰብአዊ ክብሯና የግል ውሳኔዋን የማስከበር መብት አላት፡፡በዚህ እትም ለንባብ ያልነው የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር…
Read 1614 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ልጅ መውለድ ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው፡፡ ልጅ መውለድ ተፈጥሮ እራስዋ የምታዘጋጀው መገታት የማይችል ፍላጎት ነው፡፡ የሰው ልጅ ልጅ መውለድን በሕይወቱ ውስጥ እንደ አንድ ዋስትና አድርጎ ይቆጥረዋል። ሰው ልጅ መውለድ ካልቻለ ትልቅ ነገር እንደጎደለው የሚ ቆጥርበት አጋጣሚ በብዛት ይስተዋላል፡፡ በእርግጥ አልፎ አልፎ…
Read 6077 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የህክምና ባለሙያዎችን የሙያ ስነምግባር በሚመለከት ለዚህ እትም ማብራሪያቸውን እንዲሰጡን የጋበዝናቸው ዶ/ር ሙኒር ካሳ የጽንስና ማህጸን ህክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር ሙኒር እንደሚሉት ከሆነ አንድ ሐኪም ወደህክምና ሙያ ከመግባቱ በፊት በተወሰኑ ነገሮች ከእራሱ ጋር መስማማት ይጠበቅበታል፡፡ሐኪም ለማከም የአንድ ሰው ፈቃድ ይፈል ጋል፡፡…
Read 2928 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 05 August 2017 12:00
(Uterine Prolapse) የማጸን ተፈጥሯዊ ቦታ መዛባት/ መንሸራተት
Written by በአዲሱ ደረሰ (ኢሶግ)
በእንግሊዘኛው አጠራር (Uterine Prolapse) የምንለው የማህጸን የተፈጥሮ ቦታውን መልቀቅ እና ወደታች መንሸራተትን ለመግለጽ ያገለግላል፡፡ ይህ የማህጸን የተፈጥሮ ይዘት መዛባት ባስ ካለም በሴቷ ብልት በኩል ወደውጪ እስከመውጣት ሊደርስ ይችላል፡፡ እንዲህ ያለው ሁኔታ ሲፈጠርም ማህጸኑ ብቻውን ብቻ ሳይሆን የሴቷን ብልትና የሽንት መቋጠሪያ…
Read 1771 times
Published in
ላንተና ላንቺ