ጥበብ

Saturday, 08 April 2023 19:56

የሰይጣኑ ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(2 votes)
[ በሃሳብ የበለጥካቸው በሰይፍ ይመጡብሃል ]እኔ እንድጠፋ ተግተው የሚፀልዩ ቄሶች፣ ፀሎታቸው ሰምሮ እኔ ብጠፋ፣ ዘላለም በፀፀት የሚያነቡ ናቸው። ሰው አብዮተኛ ከመሆኑ በፊት አብዮትን ያቀጣጠልኩት እራሴ በለኮስኩት እሳት ነበር። የእግዜር ተቀናቃኝ አይደለሁም። መቀናቀን ተራ ቃል ነው። የሰው ልጆችን ልገዛ ያደባሁ አውሬም…
Saturday, 08 April 2023 19:54

የምስጋና ተዓምራዊ ሃይል!!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለማሰብ እጅግ አስከፊ ከነበረ ሁኔታ ውስጥ በምስጋና ኃይል፣ ህይወታቸውን ሙሉ በሙሉ የለወጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አውቃለሁ። ፈጽሞ ተስፋ የሌለው የሚመስል የጤና ጉዳይ፣ ተአምር የሚያሰኝ ውጤት አምጥቷል። ሥራቸውን ማከናወን ያቃታቸው ኩላሊቶች እንደገና ሲያንሰራሩ፤ የታመሙ ልቦች ሲፈወሱ፤ የታወሩ አይኖች ሲበሩ አይቻለሁ። የተበጠሱ…
Rate this item
(2 votes)
“ወሬ ይዘው መጥተው፣ ዳር ዳር እያሉ በገደምዳሜ አድርገው የሚያወሩ እንዳሉት፣ “ያልሰሙ መስለው” (አልሰማሁም ብለው) አውቀው የቆዩትን ጉዳይ በሌላ አንደበት ሲተረክላቸው ከሀሜት ፍቅራቸው ብዛት በድጋሚ እየተደነቁ የሚሰሙ አይነቶች አሉ፡፡ እነዚህ አይነቶች ሁሉም የሰው አይነቶች ናቸው፡፡--” የማወቅ ፍላጎት የሌለው እሱ ሰው አይደለም።…
Rate this item
(0 votes)
የውጭውን ዓለም በቅጡ ለማወቅ አያሌ ዕድል ከገጠማቸው የሃያኛው መቶ አመት ደራሲያን መካከል ህሩይ ወልደ ሥላሴን የሚስተካከል የለም ማለት ይቻላል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ደጃች ካሳን አጅበው በንጉሥ ጆርጅ 5ኛ ሥርአተ ንግሥ ላይ ለመታደም ወደ እንግሊዝ ከሄዱ ጀምሮ ሌሎች ዘጠኝ ተከታታይ ጉዞዎችን በማድረግ…
Rate this item
(2 votes)
ሁሉም ሰው የሚስማማበት ነገር አለ። ወይም ደፍሮ ቀና ብሎ የማያነሳው ጥያቄ። ውስጡ አጥንት ያለውን የአሳ ስጋ በጥንቃቄ እንዳይወጋው አላምጦ እንደሚውጠው፣ እንደዛ ነው ውሸትን ከእውነት ሳይነጣጥል የሚመገበው፡፡የአለም አጥንትና ስጋ እንደዛ ነው የተመሰረተው። የተገለጸው ውሸት ከሆነ፣ የተደበቀው አጥንቱ እውነት ነው። በአንዱ ላይ…
Rate this item
(4 votes)
«በር»አለማየሁ ገላጋይ ለኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ (በነፍስ መቆየት) ጉልህ ሚና ካላቸው፣ ከሚኖራቸውም ደራሲያን መካከል አንዱ ነው። ቃላት ይታዘዙታል፣ አንደበተ-ርቱዕ መሆኑን ሁላችንም የምናውቀው ነገር ነው። ከዐሥራ ምናምን ዕንቁ ሥራዎቹ መካከል ለዛሬ የበኩር ሥራው በሆነችው “አጥቢያ” ላይ ላትት ወደድኩ። ሰው በሰው ላይ ያለው ጭካኔ…