ጥበብ

Saturday, 11 June 2016 12:36

ፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
(ስለ እናት አገር)- እናት አገር ላይ ክህደት ለፈፀሙ በሰዎችየተፃፉ መፃህፍትን አላነብም፡፡ቭላድሚር ፑቲን- እኔ የምፈልገው ወደ እናት አገሬ ባንግላዲሽወይም ወደ ጉዲፈቻ አገሬ ህንድ መመለስነው፡፡ታስሊማ ናስሪን- ለጀግና ሰው፤ ዓለም በሙሉ እናት አገሩናት፡፡አቪድ- ለሰው ልጅ እውነተኛ ፍቅር የሌለው፤ለእናት አገር እውነተኛ ፍቅር አይኖረውም፡፡አናቶሌ ፍራንስ-…
Saturday, 11 June 2016 12:27

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በራስ ስለመተማመን)- በራስ መተማመን ከሌለህ በህይወት ውድድርሁለቴ ተረተሃል፡፡ማርከስ ጋርቬይ- እውነቱን ለመናገር የሰዎች በራስ መተማመንከገንዘብ የበለጠ ዋጋ አለው፡፡ካርተር ጂ.ውድሰን- የ4 ዓመት ልጅ ሳለሁ ወንድምና እህቶቼበረሃብ አለቁ፡፡ እናም ስኬትን የተቀዳጀሁትበልበ ሙሉነት፣ ራስን በማነሳሳትና ተግቶበመስራት ነው፡፡ቼን ጊዋንግብያኦ- ተሰጥኦን ልታስተምር አትችልም፡፡እግዚአብሔር ያጎደለውን አንተ አትሞላውም።በራስ…
Rate this item
(4 votes)
በ28 ምእራፎችና በ322 ገፆች ለንባብ የቀረበልን የአቶ አሰፋ ጫቦ “የትዝታ ፈለግ” አንድ ወጥ ታሪክ አይደለም። በምዕራፎች የተከፈለበት ምክንያት ፅሁፎቹ በተለያዩ ጊዜያት የተቀመሩና በተለያዩ ገጠመኞች ላይ የተመሰረቱ በመሆናቸው ይመስላል። የትኛው ቀድሞ የትኛው እንደሚከተል በፊደል ተርታም ሆነ በጊዜ ቀመር መስፈርት አልቀረበም። ዝክሩና…
Rate this item
(3 votes)
“ኔሽን ኢን ዘ ኮንቴምፖራሪ” የስዕል አውደርዕይ ባለፈው ረቡዕ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴዝ የስዕል አውደ ርዕይ የተከፈተ ሲሆን ሰዓሊ አዲስ ገዛኸኝ፣ ደረጀ ደምሴ፣ ታምራት ገዛኸኝና ሱራፌል አማረ የስዕል ሥራዎቻቸውን ለዕይታ አቅርበዋል፡፡ ሰዓሊያኑ በእውቀትም በልምድም የዳበሩ፣ ለበርካታ ጊዜያት በሀገር ውስጥና በውጭ አገራት፣ሥራዎቻቸውን በቡድን…
Rate this item
(0 votes)
የትርዒቱ ርዕስ፡ W@tch me…ሠዓሊ፡ ቴዎድሮስ ሐጎስየትርዒቱ አይነት፡ የግል፤ የቀለም ቅብ ሥራዎችብዛት፡ ሃያ አራትየቀረበበት ቦታ፡ አሊያንስ ኢትዮ-ፍራንሴስ፡ አዲስ አበባጊዜ፡ ሚያዚያ 03-22፡2008 ዓ.ምዳሰሳ አቅራቢ፡ ሚፍታ ዘለቀ (የሥነ - ጥበብ አጋፋሪ)እንደ መሻገሪያልክ እንደ ወቅታዊ የሀገራችን እውነታ ሁሉ ሥነ - ጥበባችንም በበሰለና በተብላላ የግል…
Saturday, 04 June 2016 12:25

የ“ዝንቡት” ሃተታ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ከበዓሉ ግርማ እስከ እንዳለጌታ “ዝንቡት” የጋለሞታ ሌላኛው ሥም ነው፡፡ቃሉ ከ “ዝንብ” እንደተገኘ ግልፅ ነው፡፡ አባቶቻችን የሴት አይነቷን በአራት ይከፍሉና ምግባሯን በአራት ነፍሳት ይደለድሉታል፡፡ የመጀመሪያዋ ከጣዝማ የተገኘችው “ጣዝሙት” ናት፤ ሁለተኛዋ “ንቡት” ትሰኝና ሦስተኛዋ ከተርብ ጋር ተነፃፅራ “ተርቡት” ተብላለች፡፡የመጨረሻዋ “ዝንቡት” መሆኗ ነው፡፡…