ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
እኛንም የሚያሳስብ ጉዳይ ሆኗል ጆአን የዋረን አፍቃሪ ናት፡፡ ዋረን ባለቤቱን ሲንዲን የሆስፒታል ህክምናዋን ተከታትላ እንደጨረሰች በህግ ሊፈታት ወስኗል፡፡ ነገር ግን የሲንዲ ዶክተር ጆአንን ክፉኛ ስለሚያፈቅራት በሆስፒታል ውስጥ የምታገኘውን ህክምና በማዘግየት፣ ከሆስፒታል መውጫ ጊዜዋን ለማራዘም ወጥኗል፡፡ ዶክተሩ ለራሱ ደግሞ አንድ ውጥንቅጥ…
Saturday, 24 October 2015 10:09

የዝነኞች ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
(ስለ ኢንተርኔት)- ኢንተርኔትን በተመለከተ አንድ ትልቅችግር አለብኝ፡፡ ይኸውም በውሸታሞችየተሞላ መሆኑ ነው፡፡ጆን ላይዶን- የማስታወቂያ የወደፊት እጣ ፈንታበኢንተርኔት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ቢል ጌትስ- ዛሬ እርሻ የተለየ መልክ ይዟል -ገበሬዎቻችን GPS እየተጠቀሙ ነው፡፡ የመስኖ ሥራችሁን በኢንተርኔትመቆጣጠር ትችላላችሁ፡፡ዴቢ ስታብናው- ሰዎች ስለግል ህይወታቸው ለማውራትበጣም ፈቃደኞች አይደሉም፤…
Saturday, 24 October 2015 10:05

የፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
• የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሳለሁ ስለ ሳንባነቀርሳ በፃፍኩት ድርሰት ተሸልሜአለሁ፡፡ወጉን ጽፌ ሳጠናቅቅ በሽታውእንደነበረብኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ኮንስታንስ ቤከር ሞትሌይ• በፅሁፌ ውስጥ ብዙ የወግ አላባውያንንለመጨመር እሞክራለሁ፡፡ራይስዛርድ ካፑስቺኒስኪ• የእኔ ጉብዝና መጽሐፍ አንብቦ ሂሳዊመጣጥፍ መፃፍ ላይ ነው፡፡ሪቨርስ ኩኦም• ወግ ነፍሴ ነው፡፡ ልሰራበት የምወደውዘውግም ነው፡፡ሜግሃን ዳዩም•…
Saturday, 24 October 2015 10:01

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ስለ እውነት)- ሦስት ነገሮች ለረዥም ጊዜ ተደብቀው ሊቆዩአይችሉም፡- ፀሐይ፣ ጨረቃና እውነት፡፡ቡድሃ- በጥበብ መፅሀፍ ውስጥ የመጀመሪያውምዕራፍ ሃቅ ነው፡፡ቶማስ ጀፈርሰን- ዓለም ሁሉ ውሸት በሚናገርበት ወቅት፣እውነት መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው፡፡ጆርጅ ኦርዌል- እውነቱን የምትናገር ከሆነ ምንም ነገርማስታወስ አይኖርብህም፡፡ማርክ ትዌይን- በመጠራጠር ወደ ጥያቄ እናመራለን፤በመጠየቅ እውነቱ…
Rate this item
(9 votes)
መጽሐፍ፡- “ሀገርህን ጥላት ልጄ…”ዘውግ፡- አጭር ልብወለድ ደራሲ፡- በቴዎድሮስ አበራገጽ፡- 274.00ዘመን፡- ነሐሴ 2007 ዓ.ም”ዋጋ፡- 50 ብር ባለንበት የኢትዮጵያ ዘመን ውስጥ ተፈጥረውና ነፍስ አውቀው፣ ወደ ድርሰቱ ዓለም ከገቡ ጀማሪ ጸሐፊያን መካከል የዚች ሀገር ፖለቲካዊ ዕጣ - ፈንታ ክትት ብሎላቸው ያንኑ ደፈር ብለው…
Rate this item
(5 votes)
ትላንት ማታ በሬን ቆልፌ ነው የተኛሁት፡፡ ስነሳም ከፍቼ ነው የወጣሁት፡፡ በሩ ክፍት ቢተው ሊወሰዱ ስለሚችሉት ነገሮች ብቻ ነው በተለምዶ ተጨንቄ የማስበው፡፡ስለ ቁሶቼ እንጂ ስለ መንፈሶቼ ዘብ ቆሜ አላውቅም፡፡ ረጅም መንገድ በእግሬ ተጉዤ ወደ መስሪያ ቤቱ ደረስኩ፡፡ ወረቀት እና እስክሪፕቶ ከያዝኩ…