ጥበብ
(ስለ ተፈጥሮና ውበት)ተራሮቹ እየተጣሩ ነው፤ እናም መሄድ አለብኝ፡፡ጆን ሙይርውበት እውነት ነው፤ እውነትም ውበት፡፡ ጆን ኪትስማናቸውም ውብ ነገሮችን የማየት ዕድል አያምልጣችሁ፡፡ ውበት የእግዚአብሄር የእጅ ፅሁፍ ነውና፡፡ ራልፍ ዋልዶ ኢመርሰንዛፍ ብሆን ኖሮ ሰውን የምወድበት ምክንያት አይኖረኝም ነበር፡፡ ማጊ ስቲፍቫተርተፈጥሮ የሚጎበኝ ሥፍራ አይደለም፡፡…
Read 1074 times
Published in
ጥበብ
ወደ ኢትዮጵያ ጠቅልዬ ልመለስ ነው ስል በአሜሪካ ያሉ ሚዲያዎች መጥተው ነበር ቺካጐ ትሪቡን “አዲስ አበባ ዎን፤ ቺካጐ ሎስት” ብሎ ፅፏል በኢትዮጵያ በደቡብ በሸዋ፣ በጐንደር ገጠሮች 30 ት/ቤቶች አሠርቷል በአያት አካባቢ ሪል ኢስቴት እየሠራ ነው “አይዞን” የተባለ 12 ዘፈን የያዘ አዲስ…
Read 1045 times
Published in
ጥበብ
ቀጠሮዬ “ይብሳ ህንፃ” ነው፡፡ ህንፃው በያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤትና በጃንሜዳ መካከል እንደሚገኝ ተነግሮኛል፡፡ በቅጡ ስለማላውቀው እየጠየኩ ወደዚያው አዘገምኩ፡፡ ከያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት አንፃር ሲታይ አካባቢው ላይ ሁለት ባለ አራት ድርብ ህንፃዎች ብቻ አሉ፡፡ አንዱ ተጠናቋል፣ ሌላኛው በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ “የትኛው…
Read 1694 times
Published in
ጥበብ
ልብ የሚሰውረው ማሳሰቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ የደረሰኝ፤ ገና ‹‹ተደላድዬ ልኖር ነው›› ባልኩበት ወቅት ፤ትርጉሙን በቅጡ ባልተረዳሁት ስያሜ ራሱን ‹‹ገማች›› ነኝ ብሎ ባስተዋወቀኝ በአንድ እንግዳ ሰው በኩል ነበር፡፡ ከዚህ ቀደም እሱ የተሰማራበትን አይነት የሙያ ዘርፍ ሰምቼ እንደማላውቅ ነገርኩት፡፡ ቢሆንም በመገናኘታችን ተደስቻለሁ፡፡ እናስ…
Read 1378 times
Published in
ጥበብ
ለአዘጋጁ የተሰጡትን መረጃዎች ለመሰብሰብ 7 ዓመት ፈጅቷል ዓለማየሁ ገላጋይ አንዳንድ ጊዜ ለወግ የማያመች ሁኔታ ይፈጠራል። ትዝ ይለኛል የዛሬ አስር ዓመት ገደማ ስለ ደበበ ሰይፉ ለመፃፍ ሳስብ ተማሪው ጀማነሽ ሰለሞንን በአጋጣሚ አገኘኋት፡፡ የደወለችልኝ ሌላ ጓደኛዬ ነበረች፡፡ ሶስና ዳንኤል ትባላለች፡፡ በወቅቱ የተለያዩ…
Read 3273 times
Published in
ጥበብ
እሳሩ ቤት፣ምድጃ ዳር ተቀምጦ፣ ያለ ወትሮው ቢላ በሞረድ ሲስል ያዩት አያቱ ደስ አላላቸውም። “የመድኃኒዓለም ያለ! አንተ የምን ቢላ ነው የምትስለው!” ሲሉት ድንገት ቀና ብሎ አያቸውና መልሶ አቀረቀረ፡፡ እማማ ዝናብዋ ከቤተክርስቲያን መመለሳቸው ነው፡፡ “ስማ እንጂ ጉልላት…አትናገርም እንዴ?” አሉ ነገሩ ስላልገባቸው፡፡ ዐውደ…
Read 2054 times
Published in
ጥበብ