ጥበብ

Rate this item
(3 votes)
ወጣት ገጣምያን ሰቆቃ ላይ ማተኮራቸው አሳስቦታል ከአንድ ሳምንት በፊት ረቡዕ ምሽት ነበር ገጣሚ ደምሰው መርሻ “ያልታየው ተውኔት” የተሰኘውን በሙዚቃ የተቀናበረ የግጥም ሲዲ በሒልተን ሆቴል ያስመረቀው፡፡ በግጥም ሲዲዎች ምረቃ ላይ ባልተለመደ መልኩ ሥራዎቹን በአንጋፋው የሥነ ፅሁፍ ሐያሲ በአብደላ እዝራም አስተንትኗል። ሃያሲው…
Rate this item
(0 votes)
--ያ ግሪካዊ መንፈስ፤ ከዚያ ጀምሮ እስከ ዛሬ ሞቶ እንደ ተቀበረ ቀርቷል፡፡ ‹‹በነገርህ ሁሉ ምጥን ሁን›› የሚል ወርቃማ ህጓን የተወችው ግሪክ፤ ብድር አብዝታ ወስዳ በማጣጣር ላይ ትገኛለች፡፡ ከእነ አቴና ወይም ስፓርታ ጋር ስትነፃፀር ትልቅ ግዛት ያላት ቢሆንም፤ ትንሽ ሐገር ነች፡፡--- ‹‹ዘመናዊው…
Rate this item
(0 votes)
መሀል ከተማ ዘይኔ ሻይ ቤት ቁጭ ብዬ ማዶውን የጓደኛዬን የእነ መላኩን የቃጫ መጋዘን ሣይ አብሬ ብዙ ነገር አያለሁ፡፡ የጫት ገበያተኞች ወከባ፣ የሊስትሮዎች ሣቅና ተረብ፣ የመንገደኞች ወዲያ ወዲህ ማለት፡፡ ልቤ ግን አሁንም ተመልሶ መላኩ ጋ ነው፡፡ ዛሬ መላኩ ካገኘኝ አይላቀቀኝም፡፡ በዚህ…
Rate this item
(0 votes)
በቀድሞ አጠራር በሲዳሞ ክ/ሀገር በቡሌ ወረዳ የተወለዱት ደራሲና ጋዜጠኛ ሽፈራው መንገሻ ባደረባቸው ህመም በአገር ውስጥና በውጭ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ባለፈው ሰኔ 12 በ75 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ሲሆን በነጋታው የቀብር ሥነስርዓታቸው በቅዱስ ዮሴፍ ቤ/ክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ ለረዥም ዓመታት በተለያዩ የመንግስት…
Saturday, 27 June 2015 09:30

እድሳት እና ውሃ ልኮች

Written by
Rate this item
(0 votes)
“Poor people were bad to each other, too – really bad to each other. My mother always says, if you are ugly the worst place to be ugly is around poor people. And what she means is that the people…
Rate this item
(1 Vote)
ደጃዝማች ግርማቸው ተክለሀዋርያት (ከደጃዝማችነቱም በላይ ደራሲ ናቸው) የግብርና ሚኒስትር በነበሩበት ወቅት ነው፡፡ ደጋግመው የሚያዩት አንድ ሰራተኛ አለ፡፡ ቢሮዋቸው ሆነው በመስኮት ያዩታል፣ ከሥራ ሲወጡ ያዩታል፣ ወደ ሥራ ሲገቡ ያዩታል፡፡ ሰው ሁሉ ቢሮው በተከተተበት ሰዓት ሰማይ - ጠቀስ ቁመቱን ይዞ ግቢው ውስጥ…