ጥበብ

Saturday, 21 February 2015 13:39

የ100ሺ ብር ግጥም

Written by
Rate this item
(5 votes)
ዳሽን ቢራ አክሲዮን ማኅበር የመጀመሪያውን ዓመት “ዳሽን የኪነ ጥበባት ሽልማት” ጥር 24 ቀን 2007 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ማካሄዱ ይታወቃል፡፡ በዚሁ ወቅት በስነ - ግጥም ዘርፍ ለውድድር ከቀረቡ 157 ግጥሞች መካከል 1ኛ በመውጣት 100.000 ብር ሽልማት አሸናፊ የሆነው የሰለሞን ሞገስ ግጥም…
Saturday, 21 February 2015 13:31

የቀለም ቆጠራ ጉዳይ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የአማርኛ ሥነ ድምፀልሳን (ፎኖሎጂ) በአጠቃላይ፣ በተለይ ደግሞ የቀለም ቆጠራ በሙላት እና በቅጡ ያልተጠና በመሆኑ በዚህ መስክ እስካሁን ያለን ዕውቀት ያልተሟላ፣ ያልተደራጀና “ግልብ” ዓይነት ነው ማለት ሳይቻል አይቀርም። በአማርኛ ሥነግጥም የቀለም ቆጠራ መርህ በብዙ መልኩ የተዛባና አሳሳች ሆኖ በመቆየቱ፣ የግጥም ዓይነቶች…
Saturday, 21 February 2015 13:29

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ማን እንደሚያደንቅህና እንደሚወድህ ንገረኝና ማንነትህን እነግርሃለሁ፡፡ ኢሪክ ፍሮም የማያፈቅር ልብ ከሚኖረኝ ይልቅ የማያዩ ዓይኖች፣ የማይሰሙ ጆሮዎች፣ የማይናገሩ ከናፍሮች ቢኖሩኝ እመርጣለሁ፡፡ ሮበርት ቲዞንፍቅር፤ ለሁሉም እጅ ቅርብና በማንኛውም ወቅት የሚበቅል ፍሬ ነው፡፡ ማዘር ቴሬዛሰዎች ኢ-ተጠያቂያዊ፣ በምክን የማይመሩና ራስ ወዳድ ናቸው፡፡ ሆኖም ውደዷቸው፡፡…
Rate this item
(1 Vote)
ጋዜጠኛ ሔኖክ ስዩም፤ በ150 ገጾች የተቀነበበውን የጥበብ ሥራውን በመንገድ በረከት ስም ተይቦ፣ እንካችሁ እያለ በግብዣ ያግደረድረናል። ወደ ግብዣው ለመዝለቅ ስንዳዳ፣ እንደ እልፍኝ አስከልካይ ከፊት ለፊታችን የተደነቀረው የቀላ ሰማይ - አድማስ - የሽፋን ስዕል ነው፡፡ በእርግጥም ጉዞው ፍዝ አይደለም። የተሳፈርንበት የምናብ…
Rate this item
(3 votes)
“ኩርቢት” ሲነበብ ድንቅና ኮስታራ ልቦለዶች ከሚጽፉ ጥቂት ደራስያን አንዱ ዓለማየሁ ገላጋይ ነው። “አጥብያ”፥ “ቅበላ” እና “የብርሃን ፈለጐች” አያሌ ተደራሲያንን ቢያስደምሙም የሚመጥናቸው ሒሳዊ ንባብ ግን እንደ ተነፈጉ ናቸው። (ኧረ ለመሆኑ ከዘመነኛ -contemporary- ልቦለድ ደራሲያን የማን የፈጠራ ውጤት ለአጥጋቢ ባይሆንም፥ ለበቂ ሒሳዊ…
Saturday, 21 February 2015 13:03

ወንጀል-ነክ እንቆቅልሾች?

Written by
Rate this item
(2 votes)
ሰውየው የሆቴል ክፍል ውስጥ ጋደም ብሎ በር ይቆረቆራል፡፡ ከአልጋው ውስጥ ይወጣና በሩን ይከፍታል፡፡ በሩ ላይ የቆመው የማያውቀው እንግዳ ሰው ነበር፡፡ እንግዳውም እየተጣደፈ፤ “ይቅርታ አድርግልኝ፤ ሳልሳሳት አልቀረሁም፤ የእኔ ክፍል መስሎኝ ነው” ይልና ከመቅፅበት የፎቁን ደረጃ ወርዶ ይሄዳል። ሰውየው የክፍሉን በር ዘግቶ…