ጥበብ
“ሰሞኑን ይፈርሳል እየተባለ ነው .. ሌላ ቤት እንደመፈለግ አገር ቤት ልሂድ ትላለህ?” አሉኝ እትዬ አልማዝ፡፡ “ዝም ብለው የተወራውንማ አይስሙ፡፡ ይፈርሳል ተብሎ ከተወራ ስንት ጊዜ ሆነው እትዬ.. ለነገሩ ከአንድ ሳምንት በላይ አልቆይም..” አልኳቸውለመጓዝ እንደተነሳሁ ስላወቁ ነው መሰል፡- “ብቻ አልማዝ አልነገረችኝም እንዳትል?”…
Read 1825 times
Published in
ጥበብ
ረጅም አመታት በውጭ አገራት ያሳለፈው ገጣሚ ሃይሉ ገ/ዮሃንስ (ጎሞራው)፤ ባደረበት ህመም በሚኖርባት ስዊድን በሚገኝ ሆስፒታል ህክምና ሲከታተል ቆይቶ፣ ባለፈው ማክሰኞ በተወለደ በ79 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለየ፡፡እ.ኤ.አ በ1935 በአዲስ አበባ የተወለደው ሃይሉ፤ የቤተክህነት ትምህርት እየተከታተለ ያደገ ሲሆን በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት…
Read 1379 times
Published in
ጥበብ
ብልጥ ድንገት ወንዝ ውስጥ ቢወድቅ፣ በዚያው ገላውን ታጥቦ የሚወጣ ሰው ፀጥታ የመጀመሪያው ልጅ ከመወለዱ በፊትና የመጨረሻው ልጅ ትዳር ይዞ፣ከወላጆቹ ቤት ሲወጣ ብቻ የሚገኝ ግብዣ ለሴቶች - ከሌሎች ተጋባዥ ሴቶች የተሻለ አምሮና ተውቦ ለመታየት የሚፎካከሩበት ለወንዶች - ምግብ በጥራትና በገፍ የሚገኝበት…
Read 1013 times
Published in
ጥበብ
ከአስደንጋጭ እውነታዎች ጋር የሚያላትም ታሪካዊ ሰነድየመጽሐፍ ዳሰሳ በዚህ ዓመት መግቢያ ላይ ለህዝብ ከቀረቡት መጽሐፍት መካከል አንዱ በዶ/ር በለጠ በላቸው ይሁን የተፃፈው “ጅቡቲ፡ የጥገኝነታችን መስፈሪያ” የተሰኘው መጽሐፍ ሲሆን በታሪካዊ ምርምር ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በህዝብ ዘንድ በስፋት ከሚነበቡ የመጽሐፍት…
Read 2306 times
Published in
ጥበብ
በጥልቀት መፈቀር ጥንካሬ ሲሰጥህ፣ በጥልቀት ማፍቀር ፅናት ይሰጥሃል፡፡ ላኦ ትዙ ሃዘን ለራሱ መሆን አያቅተውም፡፡ የደስታን ሙሉ ዋጋ ለማግኘት ግን አንድ የምታካፍለው ሰው ሊኖር ይገባል፡፡ ማርክ ትዌይን ፍቅር ምን እንደሆነ ታውቃለህ ከተባልኩ ባንቺ የተነሳ ነው፡፡ ሔርማን ሄሲ አንቺ ለእኔ ጣፋጭ ስቃይ…
Read 3122 times
Published in
ጥበብ
ምናባዊ ወግያቺ ምስኪን ነርስ ወደ እኔ ስትመጣ ተመለከትኩ፡፡ ምስኪን … አሁንም እኔን ለመጥራት የትኛውን ማዕረጌን ማስቀደም እንዳለባት ግራ እንደገባት ታስታውቃለች፡፡ ፈረንጆቹ በለገሱኝ “የዓለም ሎሬት” ትጥራኝ ወይስ የሃገሬ ዩኒቨርሲቲዎች በሰጡኝ የክብር ዶክትሬት? ነው ወይስ ያ ዝነኛ ጋዜጠኛ እኔን ለመጥራት በሚጠቀምበት “ታላቁ”…
Read 1826 times
Published in
ጥበብ