ጥበብ
ትላንት ወደ ፒያሳ አካባቢ ብቅ ብዬ ነበር፡፡ ወደ ፒያሳ ብቅ ስል ዘወትር የመፅሐፍት ሜትሮሎጂን በራሴ አቅም ለመተንበይ እሞክራለሁ፡፡ የመፅሐፍት ሜትሮሎጂ እንደ አየር ፀባይ ትንበያ ይመስልና በአንዳንድ ድርሰቶች ላይ ግን አሳሳች ሊሆን ይችላል፡፡ትላንት የተመለከትኩት ትንበያ ምንም ስህተት የለውም፡፡ የመፅሐፍት አዟሪዎቹ ደረታቸውን…
Read 2435 times
Published in
ጥበብ
የሙዚቃና የፊልም ባለሙያዎችን አወዳድሮ የሚሸልመው የ”ለዛ” ፕሮግራም መቼና እንዴት ተጀመረ? ፕሮግራሙ ከተጀመረ አራት አመት ሆኖታል፡፡ የ“ለዛ” ፕሮግራም በተለይ የሀሙስ የምሳ ሰዓት ዝግጅት በኢትዮጵያ ስራዎች ላይ ነው የሚያተኩረው፡፡ በዚህ ፕሮግራም ደረጃቸውን የጠበቁ የኢትዮጵያ ሙዚዎችን እየመረጥን እናስተላልፋለን፡፡ የዛሬ አራት አመት ሁሉ ነገር…
Read 2713 times
Published in
ጥበብ
ውድ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ፡-የእኔ ፍላጎት ኤፍቢአይ መሆን ነው፡፡ አንድ ቀን የፕሬዚዳንቱ ጠባቂ ሆኜ እመረጥ ይሆናል፡፡ ገና ልጅ ስለሆንኩ ግን ትንሽ ይቆያል፡፡ አርተር - የ11 ዓመት ህፃንውድ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ፡-የመጨረሻ ደብዳቤዬ ደርሶህ እንደሆነ አላውቅም፡፡ በዚያ ደብዳቤ ላይ ከ12 ዓመት በኋላ ወደ ጨረቃ የምጓዝ…
Read 1618 times
Published in
ጥበብ
አዲሱ ዓመት አደይ አበባ ነስንሶ፣ በጀንፈርዋ ትኩስ ፈገግታ ጣዕም ነፍሳችንን መቀነት እያስፈታ ማታለሉን ለምዶበታል፡፡ … ወንዞች እየሳቁ ተራሮች እየተጀነኑ ከፀሐይ ጋር ሲስቁ፣ እኛም ከበሮዋችንን ይዘን “አበባየሁ ወይ!... ለምለም!” እንላለን፡፡ እግዜርም ለደሀውም ለሀብታሙም ደስ ይበለው ብሎ ተፈጥሮ በዓመት አንዴ ፊቷን እንድትታጠብ…
Read 2170 times
Published in
ጥበብ
ውድ እግዚአብሔር፡-ወንድሜ ቶሎ ቶሎ ሽንቱን ይሸናል፡፡ እኔ ግን አይመጣብኝም፡፡ ለእኔ ብዙ ያልሰጠኸኝ አልቆብህ ነው?ናቲ- የ5 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ኤሊዬ ሞታብኛለች፡፡ ጓሮአችንም ቀብረናታል፡፡ አሁን ካንተ ጋር ናት እንዴ ?ከሆነች ሰላጣ በጣም ትወዳለች እሺ፡፡ ዴቭ- የ5 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ትልቅ ስሆን ቅርጫት ኳስ መጫወት…
Read 1800 times
Published in
ጥበብ
ድጉዋ ጾመድጉዋ“ዜማ የመጣው ከመላዕእት ነው፡፡ ዜማ፤ ታላቅ፣ ከፍ ያለ ማለት ነው፡፡” ይላሉ መሪጌታ ግሩም ዮሃንስ የባህር ዳር ጊዮርጊስ የድጉዋ መምህር፡፡ ለዚህ አባባላቸው ማስረጃ ናቸው ያሉዋቸውን የቅዱስ ያሬድ ጥቅሶች አቅርበዋል፡፡ “አቢይ ዜማ ተሰምአ በሰማይ፡፡ ዋይ ዜማ ዘሰማዕኩ በሰማይ” (ትልቅ ዜማ በሰማይ…
Read 7707 times
Published in
ጥበብ