ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
ውድ እግዚአብሔር፡-ት/ቤት ሁሉም የራሱ ምርጥ ጓደኛ አለው፤ እኔ ብቻ ነኝ የራሴ ጓደኛ የሌለኝ፡፡ አንድ ጓደኛ ልትሰጠኝ ትችላለህ? ግን ቶሎ ብለህ እሺ?!ዴቭ - የ6 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ሃና ከክፍላችን በጣም ቆንጆ ናት፡፡ ሳሚ ደግሞ በሩጫ የሚበልጠው የለም፡፡ ቲና ጥርሷ ያምራል፡፡ ለእኔ ግን…
Rate this item
(4 votes)
ስሙን ያገኘው የዓባይ ወንዝ መፍለቂያ ከሆነውና ሰከላ ወረዳ (ጐጃም) ከሚገኘው ቦታ ነው፡፡ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ እንደ ንጋት ኮከብ ደምቀው ከነበሩት የክፍለ ሀገር ኪነት ቡድኖች አንዱ የጐጃሙ ግሼ ዓባይ ይገኝበታል፤ የወሎው ላሊበላ፣ የትግራይ፣ የአርሲ እና የወለጋ ክፍላተ ሀገር የኪነት ቡድኖችም በወቅቱ…
Monday, 22 September 2014 14:20

ሃይማኖት አለሙ አረፈ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ታዋቂው ተዋናይና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ሃይማኖት አለሙ፣ ባደረበት ህመም ህክምና ሲከታተል ቆይቶ በትናንትናው ዕለት አረፈ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ የተወለደውና በሆለታ ያደገው ሃይማኖት አለሙ፤ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የተከታተለ ሲሆን፣ በሚኒሶታ ዩኒቨርሲቲ በትወና ጥበብ በከፍተኛ ማዕረግ በመመረቅ የመጀመሪያ…
Monday, 22 September 2014 14:10

ሙዚቃው

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የፍቅርን ዋና ትርጉም ለመረዳት ይመስለኛል፣ አንዳንድ ጊዜ የምፅፈው፡፡ ፍቅርን ለመረዳት ብፅፍም ተረድቼው አላውቅም፡፡ የማውቀው ነገር ግን አለ፡፡ ፍቅርን ባላውቅም የማውቀው ነገር አለ፡፡ ይኼውም የፍቅር ተቃራኒ ፍርሐት መሆኑን ነው፡፡ የጨዋታው ህግ ይሄ ብቻ ነው፡፡ በአለፈው ወር አንድ ፒያኖ የሚጫወት ሰውዬ ትርዒት…
Monday, 22 September 2014 13:50

ሁለተኛዉ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለምን ትጽፋለህ ? የሚሉኝ አሉስለሚያመኝ ነዉ። የምጽፈዉም ሲያመኝ ነዉ።ሲያመኝ ነጩ ወረቀት ላይ ራሴን አክማለሁነጭ ወረቀት ጤና-አዳም ነዉነጭ ወረቀት ዳማ-ከሴ ነዉ። ነቢይ መኮንን (ቁጥር ሁለት ስዉር-ስፌት) በነቢይ ግጥሞች የሚመሰጥ አንባቢ ለኅላዌ ህመም ፈዉሱ፥ ምሱ ቅኔ መበተን መሆኑ ያስደምመዋል። ባህላዊ ሀገራዊ ጤና-አዳም…
Saturday, 20 September 2014 11:58

አያ ታሪኩ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የጐንደሩ “በለአም” በለአም በምድረ እስራኤል የኖረ ኦሪታዊ ነቢይ ነው፡፡ አያ ታሪኩ ደግሞ ከጣሊያን ወረራ ጀምረው ጐንደር ከተማ በተለይ “ፒያሳ” ተብሎ በሚጠራው ሰፈር ነዋሪ ናቸው፡፡ በለአም በረከተ መርገም የተሰጠው ነቢይ ነበረ፡፡ አያ ታሪኩም በረከተ ዘለፋ ወእርግማን የተሰጣቸው ይመስላሉ፡፡ በለአም እየዞረ የሚረግምባት…