ጥበብ
ስነጥበብ እጅግ በጣም የተሰወረውን የውስጥ ስሜት ነግሎ በማውጣት እግር አልባውን እንኳ ክንፍ እስከመስጠት የሚያስደርስ ፀጋ፤ በሀሳብ በምናብ ምናኔ ወደ ፊት እና ወደ ኋላ መብረር የሚያስችል ክንፍ አለው፡፡ በየዘመናቱ ስነ-ጥበብን ያስተዋወቁ ሰዎች ብቅ ብለዋል:: እንደዘጋቢያቸው ወይም መስካሪያቸው የፈረጠመ ጡንቻ ከጊዜ ወደ…
Read 9871 times
Published in
ጥበብ
(እውነተኛ ታሪክ ላይ የተመረኮዘ ወግ) ውድ አንባብያን፤ መቼም ርእሱኑ ስታነቡ ለሚፈጠረው ብዥታ እኔ ይቅርታ ልጠይቅና መድረሻው ላይ ሳትደርሱ ግን እውነቱ አይገለጥምና የጽሞና ንባብ ሲታከልበት እውነትም አሪፍ ርእስ እንደምትሉ ይሰማኛል፡፡ ጨዋታው ወግ ቢጤ ነው፡፡ ከአንድ ወዳጄ ጋር ወግ ስንጠርቅ ወጉ ከማስደመም…
Read 3328 times
Published in
ጥበብ
“ሁላችንም የየራሳችንን ዳገት በየቀኑ እንወጣለን” እንደ በገና አውታር፣…ልብ የሚነዝሩ፣…ሆድ የሚያባቡ፣…ስሜት የሚነሽጡ ናቸው - የግርማ ተስፋው ግጥሞች፡፡ “መጀመሪያ” ብሎ መግቢያው ላይ ከተጠቀመበት የህይወት ማንጸሪያ ላይም የወደድኩለት ነገር አለ፡፡ “ሁላችንም የየራሳችንን ዳገት በየቀኑ እንወጣለን፡፡” በማለት አንድ አዛውንት የራስ ዳሸንን ዳገት ሲወጡ ከተናገሩት…
Read 11440 times
Published in
ጥበብ
አንዴ ደመቅ አንዴ ደብዘዝ በሚለው የስነ-ጽሑፍ ጉዟችን ውስጥ የተለያዩ ክስተቶች ይከሰታሉ፡፡ አንዳንድ የሥነ-ጽሑፍ ሰዎች እንደሚከፋፍሉት አምስት የታሪክ ዘመናት ያሉት ዘመናዊ ሥነ-ጽሑፋችን (ከ1900 እስከ ጣሊያን ወረራ፣ የጣሊያን ወረራ፣ ድህረ ጣሊያን ወረራ፣ የአብዮቱ ዘመን እና አሁን ያለንበት የአብዮታዊ ዴሞክራሲ ዘመን) የተለያዩ ቀለሞችን…
Read 3864 times
Published in
ጥበብ
ወደ ዋናው ጥያቄ ከመግባቴ በፊት ስለ ልብሽ ልጠይቅሽ እፈልጋለሁ፡፡ ልብሽ እንዴት ነው?(ረጅም ሣቅ)…ልቤ ድም ድም እያለ ነው፤ በአግባቡ ይመታል፡፡ በቅርቡ ያወጣሽው አልበም “ልቤን” ስለሚል ልቧን ምን አገኘው ብዬ ነው?“ልቤን” የዘፈንኩት ዜማና ግጥም ተሰጥቶኝ ነው፡፡ የኔ ልብ ድጋሚ ሊወሰድ አይችልም፤ ምክንያቱም…
Read 6691 times
Published in
ጥበብ
ብዙዎቹ መከፋቶችና መጥፎ ስሜቶች የሚመነጩት ከፉክክር ወይም ራስን ከሌሎች ጋር በማነፃፀር ነው፡፡ ሌሎች ከኛ የተሻለ ሥራ ሰርተው ስናይ ስለራሳችን መጥፎ ስሜት ይሰማናል፡፡ ትኩረታችንን ድክመቶቻችን ላይ ባደረግን ቁጥር ስለራሳችን ፈፅሞ ጥሩ ስሜት ሊሰማን አይችልም፡፡ ሌሎች ከኛ የበለጠ መልከመልካምና ቆንጆዎች በመሆናቸው ብቻ…
Read 4725 times
Published in
ጥበብ