ጥበብ
ከዚህ ቀደም በለቀቃቸው 12 የኦሮምኛ ምርጥ ነጠላ ዜማዎቹ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድምፃዊ አደም መሀመድ የመጀመሪያ ሙሉ ስራ የሆነው “ኦሮሚያ” አልበም ዛሬ በሂልተን ሆቴል በድምቀት ይመረቃል፡፡ ድምፃዊውና የአልበሙ አስመራቂ ኮሚቴ አባላት በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ በኬና ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳብራሩት፤ አልበሙ 14…
Read 1454 times
Published in
ጥበብ
“ፋሺስት ጣሊያን ኢትዮጵያን ስትወር የ13 ዓመት ልጅ የነበረችው ሜሪ አርምዴ፤ አገር ምድሩ ሁሉ “ኧረ ጥራኝ ጫካው” እያለበሚያንጎራጉርበት ወቅት ዝምታን አልመረጠችም፡፡ ይልቁኑስ በአፍላ ዕድሜዋ ብላታ ኅሩይ ከተባሉ የጦር አበጋዝ ጋር ወደ አምባላጌዘመተች፡፡ በእዚያም ከሰራዊቱ ጎን ተሰልፋ ስትፋለም እግሯን በጥይት ተመታች፡፡--” በቅዱስ…
Read 1260 times
Published in
ጥበብ
በአራት እግሩ የሚሄድ ውሻ የሚባል የመለያ ስያሜ የተሰጠውን እንስሳ “ውሻ” ብሎ መጥራት መሳደብ አይደለም፡፡ የስሜት ህዋሳቶቹን በአግባቡ ተጠቅሞ ማወቅ ነው፡፡ እውቀት በጥንቃቄ አገናዝቦ መለየት ነው፡፡በአራት እግሩ የማይሄድ በተክለ ቁመና ሰው የሚመስል ግን በባህሪ እንደውሻ የሚጮህ፣ የሚናከስ፣ የሚለቃቅምና ስርቻ የሚወድ እንስሳን…
Read 859 times
Published in
ጥበብ
መነሻ ርዕስ፡ ዘሪሁን የትምጌታ፣ በመመለስ መንገድ ላይ፣ 1997 ዘይት ቀለም እና አክሬሊክሸራ ላይ On the Way to Return, 2005 Oil & Acrylic on canvas 62 × 78 cm ሳሎን ቤት ሶፋዬ ላይ ተንጋልዬ አንዱን የነገር ሰበዝ እየመዘዝኩ ሌላዉን እየጣልኩ በሐሳብ…
Read 716 times
Published in
ጥበብ
ከሰሞኑ በበልግ ዝናብ ሰማዩ ሲዳምን፣ የደመና ሳቆችን እንደዘበት ገልጬ ማንበብ ጀመርኩ፡፡ ለስንተኛ ጊዜ እንደሆነ አላውቅም መቀጠል እንጂ ማቋረጥ አልቻልኩም፡፡ ደራሲና ሀያሲ ደረጀ በላይነህ ጠፍቶብኛል፡፡ ባልገባኝ ምክንያት ብዕሩ ይናፍቀኛል፡፡ አዎ ብዕሩ አብሮኝ አድጓል፡፡ የሂሶቹ ትዝታ ውል እያለ የጎድን አጥንቴ መሀል ያለችው…
Read 750 times
Published in
ጥበብ
ደበበ ሰይፉና ታገል ሰይፉ (ወንድማማቾች አይደሉም)፡: በኢትዮጵያ ስነጽሑፍ ታሪክ በወጣትነታቸው በርካታ ዘመን አይሽሬ ግጥሞችን የደረሱ ጸሐፊያን ናቸው። (ቢረሳ ቢረሳ የደበበ ሰይፉን «ልጅቱ— የዘመነችቱ»ን እና የታገል ሰይፉን «ሃምሳ አለቃ ገብሩ» ማን ይረሳል?)በእኛ ዘመን ደግሞ አያሌ ወጣቶች (በሃያዎቹ መጀመሪያና በሃያዎቹ አጋማሽ የሚገኙ…
Read 719 times
Published in
ጥበብ