ጥበብ
‹‹ኢዩሮች እንደ ነጎድጓድ ናቸው››ምዕራፍ አንድሶረን አይቢዬ ኬየርኬጋርድ (Søren Aabye Kierkegaard) የዳኒሽ ፈላስፋ ነው፡፡ ለኤግዝስታንሻሊዝም የፍልስፍና ዘውግ መስራች አባት ተደርጎ የሚጠቀሰው ሶረን፤ የተወለደው በዴንማርክ ‹‹የወርቃማ ዘመን›› ነው፡፡ ከእርሱ ልደት በፊት በነበሩ ተከታታይ ዓመታት (ከ1790 እስከ 1813)፤ በርካታ መከራዎች የገጠማቸው ዴንማርኮች፤ ከ1813…
Read 2527 times
Published in
ጥበብ
በ1974 ዓ.ም ወላይታ ሶዶ ውስጥ ነውየተወለደችው፡፡ “ፎኮላሬ ሙቭመንት”በተባለ የካቶሊክ ድርጅት ውስጥገዳማዊት ሆና ማደጓን ትናገራለች ።በአፍሪካ አገራት ተምራለች፡፡ በአሁኑወቅት የፋሽን ከተማ በሆነችው የጣሊያኗሮም ኑሮዋን የመሰረተችው ሞዴልና ዲዛይነር ሰናይት ማሪዮ፣ በቅርቡ ወደአገሯ በመጣች ወቅት ከአዲስ አድማስጋዜጠኛዋ ናፍቆት ዮሴፍ ጋር ተገናኝታበህይወቷ እንዲሁም በሞዴሊንግናዲዛይኒንግ…
Read 11361 times
Published in
ጥበብ
(ስለ ፍልስፍና)• ሙዚቃ ከሁሉም ጥበብና ፍልስፍና በላይየላቀ መገለጥ ነው፡፡ሉድዊግ ቫን ቤትሆቨን• ትንሽ ፍልስፍና ወደ ኢ-አማኝነትይመራል፤ ብዙ ፍልስፍና ግን ወደእግዚአብሄር መልሶ ያመጣናል፡፡ፍራንሲስ ቤከን• ከጥልቅ ፍልስፍናህ ይልቅ በሰውነትህውስጥ ብዙ ጥበብ አለ፡፡ፍሬድሪክ ኒቼ• የእኔ ፍልስፍና፡- ህይወት ከባድ ነው፤እግዚአብሄር ግን መልካም ነው ይላል፡፡ሁለቱን ላለማምታታት…
Read 2252 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 07 November 2015 10:14
ደራሲ ስዩም ገ/ህይወት፡- ስለ ሚክሎል ምን ይላል? “ሚክሎል ጥያቄም መልስም ነው”
Written by Administrator
ባለፈው ሳምንት፣ ጋዜጠኛ አንተነህ ይግዛው፣በእንግሊዝ ከሚኖረው የሚክሎል ደራሲ ስዩም ገብረህይወት ጋር በትውልድና ዕድገቱ፣በትምህርትና ሥራው፣በፍቅርና ትዳሩ፣------በአጠቃላይበህይወቱ ዙሪያ የሚያጠነጥን ግሩም ቃለምልልስ በማድረግ ማስነበቡ ይታወሳል፡፡ዛሬ ደግሞ ሙሉ በሙሉ በልብወለድ ሥራው፣በሚክሎል ላይ በማተኮር ለቀረቡለትየተለያዩ ጥያቄዎች ደራሲው የሰጠውን ምላሽ እንደሚከተለው አጠናቅረን አቅርበነዋል፡፡ሚክሎልና ፍልስፍና መጀመሪያ አንድ…
Read 5269 times
Published in
ጥበብ
ከእንግሊዝ በተለይ ለአዲስ አድማስ)“‘የሚያቅትህ ነገር የለም!...‘ እየተባልኩ ነው ያደግሁት...” - ደራሲ ስዩም ገ/ ህይወትከ12 አመታት በፊት ለንባብ የበቃው “ሚክሎል - የመቻል ሚዛን” በበርካታ አንባብያን ዘንድ ከፍተኛ አድናቆት የተቸረው የረጅም ልቦለድመጽሃፍ ነው፡፡ የመጽሃፉ ደራሲ ስዩም ገብረ ህይወት፣ በዚሁ መጽሃፍ ላይ ቀጣዩን…
Read 6560 times
Published in
ጥበብ
የጥበብ መንገዳችንን እና የሚያፈራውን ልብ ላለ አንድ ነገር አይሸሸገውም፡፡ ይኸውም የምርቱና የገለባው አለመለየት ነው፡፡ አለፍ ሲልም ገለባው ገዝፎና ገንኖ፣ አልፎ አልፎ ብቅ የሚለውን ምርት ከልሎታል፡፡ እንግዲህ በዚህ ጉዞ ውስጥ ክስረታችን ቢያንስ ሁለት ነው፡፡ አንድም የምንመኘው ከፍታ ላይ አለመድረስ፡፡ አንድም ደግሞ…
Read 4524 times
Published in
ጥበብ