ጥበብ

Saturday, 02 May 2015 12:35

የሰዓሊያን ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ፎቶግራፍን አታነሳውም፤ ትፈጥረዋለህ እንጂ፡፡ ቶማስ ሜርቶን ለማየት ስል ዓይኖቼን እጨፍናለሁ፡፡ፖል ጋውጉይንእንደ ስሜቶች ሁሉ ቀለማትም የህይወት ነፀብራቅ ናቸው፡፡ ጃኒሴ ግሊናዌይቀለማትና እኔ አንድ ነን፡፡ ሰዓሊ ነኝ፡፡ ፖል ክሊ ሰዓሊ ጥሩ ነገር የሚሰራው እየሰራ ያለውን የማያውቅ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ ኤድጋር ዴጋስየሰዓሊ ሥራ ሁልጊዜም…
Saturday, 02 May 2015 12:22

የየአገሩ አባባል

Written by
Rate this item
(8 votes)
ጥበብ አልባ ዕውቀት በአሸዋ ላይ እንዳለ ውሃ ነው፡፡ የጊኒያውያን አባባልሞኝ ያወራል፤ ብልህ ያደምጣል፡፡ የኢትዮጵያውያን አባባልጥበብ በአንድ ጀንበር አይመጣም፡፡ የሶማሊያውን አባባል በቀውስ ሰዓት ብልህ ድልድይ ሲገነባ፣ ሞኝ ግድብ ይገነባል፡፡ የናይጄሪያውያን አባባልበኩራት ከተሞላህ ለጥበብ ቦታ የለህም፡፡ የአፍሪካውያን አባባልብልህ ሰው ሁልጊዜ መላ አያጣም፡፡…
Rate this item
(2 votes)
ታዋቂው ፈላስፋ ፕላቶ “የአንድ ሥራ ዋናውና ጠቃሚው አካል አጀማመሩ ነው፡፡” ይላል፡፡ በእርግጥ በየትኛውም የሥራ ፈርጅ መጀመር ከባድ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በዚህ ረገድ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ካቀዳቸው በርካታ አገራዊ ተግባራት መካከል አንዱ ባሕል ማዕከል ማቋቋሙ ነው፡፡ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የባሕል ማዕከል ከተቋቋመ…
Rate this item
(27 votes)
 በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (ኢቢኤስ) ቴሌቪዥን “የጆርዳና ኩሽና ሾው” አዘጋጅ ጆርዳና ከብዶም የተፃፈው “የጆርዳና የምግብ አዘገጃጀት” የተሰኘ መፅሀፍ ሰሞኑን ለገበያ ቀርቦ እየተነበበ ይገኛል፡፡ መፅሐፉ ከመቶ በላይ የውጭ ምግቦች አዘገጃጀትን የያዘ ሲሆን ኢትዮጵያዊያን ከተለመደው የአመጋገብ ስርዓታቸው ወጣ ብለው እንደ ፓስታ፣ ፒዛ ያሉ…
Saturday, 02 May 2015 11:48

የፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አዕምሮዬን ባዶ ለማድረግ ካልፃፍኩኝ አብዳለሁ፡፡ ሎርድ ባይረንመፅሃፍ በውስጣችን እንደ አለት ረግቶ ለተጋገረው ባህር እንደመጥረቢያ ማገልገል አለበት፡፡ ፍራንዝ ካፍካከምፅፈው ውስጥ ግማሹ ትርኪምርኪ ነው፡፡ ካልፃፍኩት ግን ጭንቅላቴ ውስጥ ይበሰብሳል፡፡ ጃሮድ ኪንትዝብዙ ሰዎች ስለ መፃፍ ያወራሉ፡፡ ምስጢሩ ግን ማውራት ሳይሆን መፃፍ ነውጃኪ ኮሊንስበህይወት…
Saturday, 02 May 2015 11:46

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ሚስት በባሏ ላይ ከመንግስት የበለጠ ሥልጣን አላት፡፡ ራልፍ ዋልዶ ኤመርሰን ሰው ሚስትህን ሲሰርቅብህ እንዲወስዳት ከመፍቀድ የበለጠ በቀል የለም፡፡ ሳቻ ጉይትሪሚስትህን ፈፅሞ አትምታት - በአበባም ቢሆን፡፡ የሂንዱ አባባልሚስቴ አለቀሰች፡፡ ዳኛው በእኔ “ቼክ” እንባዋን አበሱላት፡፡ ቶሚ ማንቪሌወንደላጤዎች ከባለትዳር ወንዶች የበለጠ ስለ ሴቶች…