ጥበብ
የዮሐንስ ሞላ አንድ ዘለላ (ፍሬ የተንጠለጠለበት) ግጥሙን ለማንበብ እንደመንደርደሪያ ከርዕሱ ልጀምር፡፡ ለግጥሞቹ ስብስብ የቋጠረው ርዕስ “የብርሃን ልክፍት” ይመስጣል፡፡ ርኩስ መንፈስ አደረበት ለማለት ፈሊጡም “ጋኔን ለከፈው” ይላል። ለወገግታ፣ ለብርሃን መታመም - ርዕሱ ብቻውን የአንድ እምቅ ግጥም ፍካሬ ነው፡፡ ፍቅረኛው ስለ አሞካሸችው…
Read 3701 times
Published in
ጥበብ
Monday, 14 April 2014 10:20
“በሰይፉ ፋንታሁን ሾው” የቀረበው ግሩም ኤርሚያስ የተወነበት ቀረፃ ወደ ክስ ሊያመራ ይችላል
Written by በአሲዮ ዳን
ከአደገኛ አደንዛዥ ዕፆች ጋር ተያይዘው የሚደረጉ ወንጀሎችን በተመለከተ፣ በአሁን ሰዓት ከፍተኛ ቀውስ በማስከተላቸው ከአገርም አልፎ በአህጉርና በዓለም አቀፍ ደረጃ በሕግ አወጣጥም ሆነ በክትትል ረገድ ትኩረት ሲስቡ ቢታይም እነዚህ ወንጀሎች አሳሳቢ በሆኑበት ደረጃ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ በብቃት አልታቀፉም …” ይላል፡፡ ከአንድ…
Read 5080 times
Published in
ጥበብ
ስስት፣ ቅንዓትና ምቀኝነት በየትኛውም የዓለም ክፍል የተጠላና የሚያስጸይፍ ተግባር ነው። ሆዳምነትም እንደዚሁ የስስት ታላቅ ወንድም በመሆኑ የትም ቢሆን ተቀባይነት የለውም። ከዚህም የተነሣ አባቶቻችን (እናቶቻችን) ተረት ሲተርቱ “አልጠግብይ ሲተፋ ያድራል”፣ “ከስስታም አንድ ያንቀው አንድ ይወድቀው”፣ “ሆዳም ከአልሞተ አያርፍም”፣ “ሆዳም ሰው ፍቅር…
Read 4608 times
Published in
ጥበብ
የእነ ብ/ጄኔራል ጥላሁን ክፍሌ ታሪክ አሁንም ተድበስብሷል “የቀድሞው ጦር” ማለት የምድር ጦር ማለት ነው? በሚል ርዕስ በገስጥ ተጫኔ በተጻፈው የሠራዊት ታሪክ ላይ ባለፈው ሳምንት አንድ ጽሑፍ ማስነበቤ ይታወሳል፤ ሆኖም የመጽሐፉ መጠን ዳጐስ ያለ በመሆኑና በተለይም እስካሁን ዕልባት ያልተገኘለት የእነ ብ/ጄኔራል…
Read 4344 times
Published in
ጥበብ
የሰዓሊው ሐውልት እስካሁን አልተሰራምከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ ሁለተኛ ዓመታቸውን ቢያስቆጥሩም በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የሚገኘው መቃብራቸው እስካሁን ሐውልት አልተሰራለትም። እኛ ግን የሜትር አርቲስት ሎሬት አፈወርቅ ተክሌን ሁለተኛ ሙት ዓመት ለመዘከር አርቲስቱ ከማለፋቸው ከ25 ዓመት በፊት የታተመውን “አፈወርቅ ተክሌ፤ አጭር የሕይወት ታሪኩና…
Read 2358 times
Published in
ጥበብ
በአሜሪካ በፍቺ የሚጠናቀቁ ጋብቻዎች የሚቆዩበት አማካይ ጊዜ 8 ዓመት ነው፡፡ ሰዎች ፍቺ ከፈፀሙ በኋላ እንደገና ለማግባት በአማካይ ለሶስት ዓመት ይጠብቃሉ፡፡ ጥንዶች የመጀመሪያ ፍቺያቸውን የሚፈጽሙበት አማካይ ዕድሜ 30 ዓመት ነው፡፡ወላጆቻችሁ ስኬታማ ትዳር የነበራቸው ከሆነ ለፍቺ የመጋለጥ ዕድላችሁ በ14 በመቶ ይቀንሳል ከጋብቻ…
Read 1368 times
Published in
ጥበብ