ጥበብ
በሀገራችን ሥነ ጽሑፍ ታሪክ መንበር የነበሩ፣ እንደ ጧፍ የበሩ፣ እንደ ኮከብ የደመቁ ኅሩያን የዕድሜያቸው ልክ፣ የሥራቸው ዳር፣ የሕልማቸው አድማስ ጥግ በሞት ተቋጭቶ ተሸኝተዋል። ሞት ሁሌ ደጃችንን ሲያንኳኳ እንደ አዲስ ያስደንግጠን እንጂ፣ ከሕይወት ጋር አንገት ለአንገት ተቃቅፎ የሚኖርና ከሕይወትጋር በባላንጣነት እንዲኖር…
Read 226 times
Published in
ጥበብ
የዶርማችንን መስኮት ከፍቼ አሻግሬ እያየሁ ነው። ትይዩ ተቀምጠው መተላለፊያቻችንን በራሳቸው የቀየሱት ሁለቱ አልጋዎች ላይ አቤልና ፀጋዬ ተሰይመው፤ ከእዚህኛው ወደ እዛኛው አልጋ ቃላት እየተወራወሩ በማውጋት ላይ ናቸው። መሀላቸው ብሆንም ጀርባ ሰጥቻቸዋለሁ፤ አልፎ አልፎ ወሬያቸው ጆሮዬን ዳበስ እያደረገ በመስኮቱ ያመልጣል። የምጠብቃት ቆንጆ…
Read 265 times
Published in
ጥበብ
አዳም ረታ ብዙነህ ‹‹ግራጫ ቃጭሎች›› በተሰኘ ልብ ወለድ ድርሰት ዕውቀቱን፣ ትዝብቱን፣ ንባቡን፣ ነቀፌታውን፣ ብስጭቱን፣ ጣመኑን፣ ድባቴውንና ሌሎች ጉዳዮችን በዋናው ገጸ-ባሕሪይ በ‹‹በመዝገቡ ዱባለ›› አንደበት አድሮ ተናዟል፤ በዚህ ድርሰት አዳም መቅኔውን አሟጥጦ ግልጋሎት ላይ አውሏል ብዬ አምናለሁ፤ ‹‹ግራጫ ቃጭሎች›› የአዳም ረታ ታላቁ…
Read 297 times
Published in
ጥበብ
ዘመናዊ ልብወለድ ትረካ ውስጥ ስሜትንና ድርጊትን Juxtapose በማድረግ በስንት ነገር አባብለን ያረጋነውን ልቡና በመረበሽ የለመድነውን የልብወለድ ተዋረድና ቅርፅ ማሳሳት አንዱ መታያው ነው፡፡ ዛሬ የምንዳስሰው ልቦለድ ደራሲ ይህን ስልት ይሁነኝ ብሎ በመጠቀም የDeconstruction ሙከራውን ለማሳየት ያደረገው ጥረት ቢበረታታም ፣ ተሳክቶለታል ማለት…
Read 350 times
Published in
ጥበብ
በአንድ ወቅት በነበረ ግጭት “ዜጎቻችን ስለሞቱብን ቦታው ለኛ ይገባል” ብለው እንግሊዞች ፍርድ ሊጠይቁ ወደ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ መጡ፡፡ ምኒልክም የሚፈርዱት ለጊዜው ቢቸግራቸው ወደ ፊታውራሪ ኃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ዳኝነት ያገኙ ዘንድ መሯቸው፡፡ አቤቱታ አቅራቢ እንግሊዞችም “ዜጎቻችን በሥፍራው ስለተገደሉብን አጽማቸው ያረፈበት ቦታ ይሠጠን…
Read 423 times
Published in
ጥበብ
“--ወንድዬ ዓሊ በ1950 ዓ.ም በቀድሞው የወሎ ጠቅላይ ግዛት፣ ወረኢሉ አውራጃ ካቤ በምትባል መንደር ታክል ከተማ ተወለደ፡፡ ለወላጆቹ አምስተኛ ልጅ የሆነው ወንድዬ፤ በእናቱ ፍቅር ተምበሽብሾ፣ ወደ ጫና በሚያደላው በአባቱ ጥብቅ ሥነ- ምግባር ተኮትኩቶ አደገ፡፡ ግጥም መግጠም የጀመረው፣ ገና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት…
Read 514 times
Published in
ጥበብ