ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
በሀገራችን ሥነ ጽሑፍ ታሪክ መንበር የነበሩ፣ እንደ ጧፍ የበሩ፣ እንደ ኮከብ የደመቁ ኅሩያን የዕድሜያቸው ልክ፣ የሥራቸው ዳር፣ የሕልማቸው አድማስ ጥግ በሞት ተቋጭቶ ተሸኝተዋል። ሞት ሁሌ ደጃችንን ሲያንኳኳ እንደ አዲስ ያስደንግጠን እንጂ፣ ከሕይወት ጋር አንገት ለአንገት ተቃቅፎ የሚኖርና ከሕይወትጋር በባላንጣነት እንዲኖር…
Rate this item
(11 votes)
የዶርማችንን መስኮት ከፍቼ አሻግሬ እያየሁ ነው። ትይዩ ተቀምጠው መተላለፊያቻችንን በራሳቸው የቀየሱት ሁለቱ አልጋዎች ላይ አቤልና ፀጋዬ ተሰይመው፤ ከእዚህኛው ወደ እዛኛው አልጋ ቃላት እየተወራወሩ በማውጋት ላይ ናቸው። መሀላቸው ብሆንም ጀርባ ሰጥቻቸዋለሁ፤ አልፎ አልፎ ወሬያቸው ጆሮዬን ዳበስ እያደረገ በመስኮቱ ያመልጣል። የምጠብቃት ቆንጆ…
Rate this item
(2 votes)
አዳም ረታ ብዙነህ ‹‹ግራጫ ቃጭሎች›› በተሰኘ ልብ ወለድ ድርሰት ዕውቀቱን፣ ትዝብቱን፣ ንባቡን፣ ነቀፌታውን፣ ብስጭቱን፣ ጣመኑን፣ ድባቴውንና ሌሎች ጉዳዮችን በዋናው ገጸ-ባሕሪይ በ‹‹በመዝገቡ ዱባለ›› አንደበት አድሮ ተናዟል፤ በዚህ ድርሰት አዳም መቅኔውን አሟጥጦ ግልጋሎት ላይ አውሏል ብዬ አምናለሁ፤ ‹‹ግራጫ ቃጭሎች›› የአዳም ረታ ታላቁ…
Rate this item
(4 votes)
ዘመናዊ ልብወለድ ትረካ ውስጥ ስሜትንና ድርጊትን Juxtapose በማድረግ በስንት ነገር አባብለን ያረጋነውን ልቡና በመረበሽ የለመድነውን የልብወለድ ተዋረድና ቅርፅ ማሳሳት አንዱ መታያው ነው፡፡ ዛሬ የምንዳስሰው ልቦለድ ደራሲ ይህን ስልት ይሁነኝ ብሎ በመጠቀም የDeconstruction ሙከራውን ለማሳየት ያደረገው ጥረት ቢበረታታም ፣ ተሳክቶለታል ማለት…
Rate this item
(2 votes)
በአንድ ወቅት በነበረ ግጭት “ዜጎቻችን ስለሞቱብን ቦታው ለኛ ይገባል” ብለው እንግሊዞች ፍርድ ሊጠይቁ ወደ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ መጡ፡፡ ምኒልክም የሚፈርዱት ለጊዜው ቢቸግራቸው ወደ ፊታውራሪ ኃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ዳኝነት ያገኙ ዘንድ መሯቸው፡፡ አቤቱታ አቅራቢ እንግሊዞችም “ዜጎቻችን በሥፍራው ስለተገደሉብን አጽማቸው ያረፈበት ቦታ ይሠጠን…
Saturday, 17 February 2024 21:15

ዝክረ ወንድዬ አሊ (1950 - 2016)

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“--ወንድዬ ዓሊ በ1950 ዓ.ም በቀድሞው የወሎ ጠቅላይ ግዛት፣ ወረኢሉ አውራጃ ካቤ በምትባል መንደር ታክል ከተማ ተወለደ፡፡ ለወላጆቹ አምስተኛ ልጅ የሆነው ወንድዬ፤ በእናቱ ፍቅር ተምበሽብሾ፣ ወደ ጫና በሚያደላው በአባቱ ጥብቅ ሥነ- ምግባር ተኮትኩቶ አደገ፡፡ ግጥም መግጠም የጀመረው፣ ገና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት…
Page 4 of 249