የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(5 votes)
አቶ አሸናፊ እጅጉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ በመሆን ለበርካታ አመታት የሰሩ ሲሆን የፊፋ “ኮሚኒኬ” (መረጃ) ሲመጣ በመጀመሪያ የሚደርሰው ለእሳቸው ነው፡፡ ሰሞኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን ከደቡብ አፍሪካው ጋር በአዲስ አበባ ስቴዲየም ባደረገው ግጥምያ ያገኘውን ድል ተከትሎ በተሰማው…
Rate this item
(8 votes)
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በአገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘውን “የፍትህ ሳምንት” ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የህግ ባለሙያዎችን የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታን ጨምሮ የተለያዩ የፍትህ አካላትን ሃላፊዎች እንዲሁም የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች አነጋግረናል - በፍትህ ዙሪያ፡፡ “የህግ የበላይነት ለመልካም አስተዳደር መስፈን በህዝቦች ተሳትፎ” በሚል…
Rate this item
(29 votes)
ሰሞኑን የአባይ ወንዝ አቅጣጫ ብቻ ሳይሆን የግብፅ የፖለቲካ አቅጣጫም እንደተቀየረ የተለያዩ ሚዲያዎች ዘገባ ይጠቁማል፡፡ በኢትዮጵያ እየተገነባ ያለው የህዳሴ ግድብ አካል የሆነው የወንዙን አቅጣጫ የማስቀየር ስራ መጀመር እና በግብፅ፣ በኢትዮጵያ እና በሱዳን የተቋቋመው ግድቡ ላይ ጥናት ሲያደርግ የከረመው የአለም አቀፍ የኤክስፐርቶች…
Rate this item
(3 votes)
ተጠርጣሪዎች የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተፈፅሞብናል አሉ 21 ኩባንያዎች ኦዲት እንዲደረጉ ታዟል የተጠርጣሪዎች ቁጥር 58 ደርሷል በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ ባለሃብቶች፣ ትራንዚተርና ደላላዎች ላይ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የመርማሪ ቡድን አስቀድሞ በጠየቀው የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ውስጥ…
Rate this item
(17 votes)
“ኢህአዴግም እንደ ድርጅት ሙሠኛ ነው” ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ -የመድረክ አመራሮች አባል የመንግስት መዋቅር በሙስና የተዘፈቀ ነው የሚል ትችት በተደጋጋሚ ትሰነዝራላችሁ፡፡ ኢህአዴግ ዋናዎቹን ትቶ በትናንሽ ሙሰኞች ላይ ነው የሚያተኩረው፣ይህ ደግሞ ሙስናን እየተከላከለ ነው አያሠኘውም ትላላችሁ፡፡ ከዚህ አንፃር ሠሞኑን በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን…
Rate this item
(2 votes)
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ዋና ጸሐፊ በመሆን ለአስር አመታት ያገለገለው አቶ ማሙሸት አማረ “በፓርቲው ህልውና ላይ ጉዳት አድርሰሀል” በመባል እሱን ጨምሮ 17 የፓርቲው አመራሮች ከፓርቲው የታገዱት የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ ነው፡፡ ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት በመውሰድ ሲከራከሩ የነበሩት እነ ማሙሸት አማረ…