ስፖርት አድማስ
ጡረታውን በ42ኛ ዓመቱ ቆረጠ ፤ 27 ዓመታት ሮጠ9 የወርቅ ሜዳልያዎች ተጎናፀፈ ፤ 9 ማራቶኖች አሸነፈ27 ሪከርዶች ሰባበረ ፤ ከ100 በላይ አገራትን ዞረከዓለም ሪከርዶች ከ5ሺ ሜትር 25.25 ሰከንዶች፤ከ10ሺ 13.80 ሰከንዶችና ከማራቶን 46 ሰከንዶችን ቀነሰበሽልማት ከ3.5 ሚሊዮን ዶላር በላይ አፈሰ ግሩም ሠይፉ…
Read 3180 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአንድ የውድድር ዘመን ገቢና ትርፍየእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ - 4.5 ቢሊዮን ዶላር፤ 137 ሚሊዮን ዶላርየጀርመን ቦንደስ ሊጋ - 2.85 ቢሊዮን ዶላር ፤ 379 ሚሊዮን ዶላርየስፔን ላ ሊጋ - 2.40 ቢሊዮን ዶላር ፤ 105 ሚሊዮን ዶላርየጣሊያን ሴሪኤ - 2.17 ቢሊዮን ዶላር ፤…
Read 4048 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የባሬቶ ስንብት ለሁለት ወራት ስፖርት ቤተሰቡን ውዥንብር ውስጥ ከቶ የቆየው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ቆይታ ባለፈው ሳምንት መቋጫውን አግኝቷል፡፡ ፖርቱጋላዊው ማርያኖ ባሬቶ ባለፈው ማክሰኞ ወደ ትውልድ አገራቸው ከማምራታቸው በፊት የስንብት መግለጫቸውን ሰጥተው ነበር፡፡በትውልድ ህንዳዊ በዜግነት ፖርቹጋላዊ የሆኑት…
Read 4576 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በስፖርቱ ዓለም የላቀ ብቃት ላሳዩ እና በስኬታቸው ከፍተኛ አድናቆት ላገኙ አትሌቶች በሚሸለሙበት ዓመታዊው የላውረስ የምርጥ ስፖርተኛ ሽልማት አትሌት ገንዘቤ ዲባባ የመጀመርያዋ ኢትዮጵያዊ ተሸላሚ አትሌት ሆነች፡፡ በአትሌቲክስ የላውሬስ የዓመቱ ምርጥ ሴት ስፖርተኛ ሆና የተመረጠችው ገንዘቤ ባለፈው ዓመት በሁለት ሳምንታት ውስጥ ሶስት…
Read 3246 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከአሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ጋር የተፈራረመው የሁለት ዓመታት የኮንትራት ውል እንዲቋረጥ ተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከወር በኋላ በተለያዩ አህጉራዊ ውድድሮች የሚሳተፍ ሲሆን የዋና አሰልጣኙ ቅጥር ዝግጅቶችን በትኩረት ለማድረግ ወሳኝ ይሆናል፡፡ የዋና አሰልጣኙ ኮንትራት የፈረሰው ሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች…
Read 2924 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዓለም አቀፍ የስፖርት ቀን ለልማትና ለሰላም በሚል መርህ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ለሁለተኛ ጊዜ የሚከበረው የስፖርት ቀኑ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላምና የዕድገት መርሆችን መሠረት ያደርጋል። ባለፈው ዓመት ዓለም አቀፍ የስፖርት ቀን ለሰላምና ለልማት በኢትዮጵያ እግር ኳስ…
Read 1800 times
Published in
ስፖርት አድማስ