ስፖርት አድማስ
መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ስላፅናናን ልባዊ ምስጋና አቀርባለሁ -ያዕቆብ ወልደመስቀል ዶክተር ወልደመስቀል ኮስትሬ በኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ስፖርት ታሪክ ባስመዘገቧቸው የላቁ ውጤቶችና ጉልህ አስተዋፅኦዎች ግንባር ቀደም ተጠቃሽ የሆኑ የስፖርት ባለሙያ እና አሰልጣኝ ነበሩ ፡፡ ባለፈው ሳምንት እሁድ በ69 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ…
Read 3376 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በጀርመናዊው በጎ አድራጊ ዶክተር ካርል ሄንዝ ቦም መታሰቢያነት ለ2ኛ ጊዜ የተዘጋጀው የ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ግንቦት 21 እንደሚካሄድ ታወቀ፡፡ በካርል አደባባይ መቻሬ ሜዳ በሚገኘው የካርል መታሰቢያ ሀውልት አካባቢ የሚካሄደውን የጎዳና ላይ ሩጫ ያዘጋጀው ኢትዮ ካርል የአትሌቲክስ ክለብ ነው፡፡የጎዳና ላይ…
Read 2343 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በከፍተኛ ሊጉ የመጀመርያ ዙር በ39 ነጥብና 23 የግብ ክፍያ መሪ ሆኖ ጨርሷል• ፕሪሚዬር ሊግ ከገቡ ተጨዋቾች በነፍስ ወከፍ 75ሺ ብር በከተማ መስተዳድር ይሸለማሉ• የቀድሞ ታሪኩን በመመለስ ለፕሪሚዬር ሊግ ለመብቃት፤ በአህጉር ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን ይሰራል• በህዝባዊ መሰረት የተገነባ አደረጃጀት አለው፤…
Read 3560 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• በከፍተኛ ሊጉ የመጀመርያ ዙር በ39 ነጥብና 23 የግብ ክፍያ መሪ ሆኖ ጨርሷል• ፕሪሚዬር ሊግ ከገቡ ተጨዋቾች በነፍስ ወከፍ 75ሺ ብር በከተማ መስተዳድር ይሸለማሉ• የቀድሞ ታሪኩን በመመለስ ለፕሪሚዬር ሊግ ለመብቃት፤ በአህጉር ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን ይሰራል• በህዝባዊ መሰረት የተገነባ አደረጃጀት አለው፤…
Read 3200 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ የነበሩትን ዮሃንስ ሳህሌ ከሃላፊነት ማንሳቱን በይፋ ያስታወቀው በሳምንቱ መጀመርያ ላይ ሲሆን፤ በጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝነት የመከላከያውን አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ መሾሙ እየተነገረ ነው፡፡ በሹመቱ ዙርያ የእግር ኳስ ፌደሬሽኑ በይፋ መግለጫ አልሰጠም። በአሁኑ ወቅት በመከላከያ…
Read 2991 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወር በኋላ በጣሊያኗ ከተማ ሚላን በሚገኘው ጁሴፔ ሜዛ ስታድዬም ለ61ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ የሚፋለሙት ሁለቱ የስፔን ክለቦች ሪያል ማድሪድ እና አትሌቲኮ ማድሪድ ይፋለማሉ፡፡ ጁሴፔ ሜዛ ስታድዬም የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የዋንጫ ጨዋታ ሲያስተናግድ ለ4ኛ ጊዜ ነው፡፡ በ1965 እ.ኤ.አ የጣሊያኑ ኢንተር…
Read 3124 times
Published in
ስፖርት አድማስ