ስፖርት አድማስ
Monday, 04 April 2016 08:20
‹‹በቀለ ለረጅም ጊዜ የማውቀው ምርጥ ተጨዋች ነው›› ዋና አሰልጣኝ ክርስትያን ጉርኩፍ የበረሃዎቹ ቀበሮዎች ከዋልያዎቹ ጋር በአዲስ አበባ 3ለ3 አቻ ከተለያዩ በኋላ ማምሻውን በሸራተን አዲስ ሳገኛቸው፤ ወደአገራቸው ለመመለስ በጥድፊያ ላይ ሆነው ነበር፡፡ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ጀምሮ በሸራተን ሎቢ በማድፈጥ ስጠባበቃቸው ቆየው፡፡ ዋና አሰልጣኝ ጉርኩፍን ሳገኛቸው ቃል የገቡልኝን ቀጠሮ አስ
Written by ግሩም ሠይፉ
ከአልጄርያ ጋር ደርሶ መልስ በ2017 የምእራብ አፍሪካዋ ጋቦን ወደየምታዘጋጀው 31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ የ3ኛና 4ኛ ዙር የደርሶ መልስ ማጣርያ ጨዋታዎች ባለፈው ሰሞን በመላው አህጉሪቱ ተካሂደዋል፡፡ ባለፉት 10 ወራት 52 አገራትን በማሳተፍ የተካሄደው ማጣርያው በሚቀጥሉት 6 ወራት በሚከናወኑ የሁለት ዙር ማጣርያ…
Read 1025 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹‹በቀለ ለረጅም ጊዜ የማውቀው ምርጥ ተጨዋች ነው›› ዋና አሰልጣኝ ክርስትያን ጉርኩፍየበረሃዎቹ ቀበሮዎች ከዋልያዎቹ ጋር በአዲስ አበባ 3ለ3 አቻ ከተለያዩ በኋላ ማምሻውን በሸራተን አዲስ ሳገኛቸው፤ ወደአገራቸው ለመመለስ በጥድፊያ ላይ ሆነው ነበር፡፡ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ጀምሮ በሸራተን ሎቢ በማድፈጥ ስጠባበቃቸው ቆየው፡፡…
Read 2202 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የተጨዋቾችስነልቦና ጠንካራእንዲሆን ስራዎች ያስፈልጋሉ፡፡ ዋና አምበል ሽመልስ በቀለ ከአልጄርያ ጋር በተደረጉት ሁለት የደርሶ መልስ ጨዋታዎች ዋልያዎቹ ያሳዩትአቋም የተለያየ ለምን ሆነ?የመጀመርያው ጨዋታ ላይ ያው ተደጋግሞ እንደተገለፀው እኛ በተለያዩ ውጫዊ ምክንያቶች ድካም ነበረብን፡፡ እነሱም በሜዳቸው እንደመጫወታቸው ጫና ፈጥረው ብልጫ ወስደውብናል፡፡ እንደምታውቀው በዋልያዎቹ…
Read 1128 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የምግብ አብሳይ እና የስነልቦና ባለሙያዎችም ወሳኝ ናቸው ጌታነህ ከበደ የመጀመርያ ጨዋታላይ 7ለ1 መሸነፋችሁን አስመልክቶ ከቀረቡ ምክንያቶች ዋንኞቹ ከኳስ ውጭ አጋጥመዋል የተባሉ ችግሮች ናቸው፡፡ ከ4 ቀናት በኋላ በመልስ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ ስታድርጉ ግን 3ለ3 አቻ ወጣችሁ፡፡ የሁለቱ ግጥሚያዎች ልዩነት ምንድነው?በመልሱ…
Read 1172 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዋና አሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድኑ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ጥሩ እድል እንዳለው ያምንበታል፡፡ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድዬም የመልስ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት በአልጀርስ ተደርጎ በነበረው ጨዋታ ሉሲዎቹ በአልጄርያ አቻቸው 1ለ0 መሸነፋቸው ይታወሳል፡፡ ዛሬ ጥሎ በማለፍ ወደመጨረሻው…
Read 2497 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አዲሱ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ኢትዮጵያን ጐብኝተዋል፡፡9ኛው የፊፋ ፕሬዝዳንት ሆነው ከተመረጡ 1 ወር የሆናቸው ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በመጀመርያ ኦፊሴላዊ ጉብኝታቸው የአፍሪካን ምድር ረግጠዋል፡፡ በሱፕር ስፖርት እና በተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የመጀመርያው ኦፊሴላዊ የስራ ጉብኝታቸው በደቡብ አሜሪካ መሆኑን ቢዘገብም…
Read 4230 times
Published in
ስፖርት አድማስ