ስፖርት አድማስ
በ3ሺ እና በ5ሺ ሜትር ውድድሮች ገንዘቤ ዲባባ እና አልማዝ አያና የያዙት ትንቅንቅ እስከ ኦሎምፒክ እንደሚቀጥል በስፋት እየተዘገበ ነው፡፡ በ15ኛው የዓለም አትሌተክስ ሻምፒዮና ወደ አስደናቂ የፉክክር ደረጃ ያደገው የሁለቱ አትሌቶች ተቀናቃኝነት በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የተስፋ ብልጭታዎችን ፈጥሯል፡፡ ከ15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና እና…
Read 3090 times
Published in
ስፖርት አድማስ
* ዘንድሮ ብቻ ገቢዋ ከ1 ሚሊዮን ዶላር አልፏል በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ የተሳትፎ ታሪክ በማራቶን የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ የወሰደችው ማሬ ዲባባ፤ ማራቶንን በየዘርፉ በመሪነት ተቆጣጥራለች፡፡ በኦል አትሌቲክስ ድረገፅ በሰፈረው አሃዛዊ መረጃ መሠረት በሴቶች ማራቶን ማሬ ዲባባ በ1351 ነጥብ አንደኛ ናት፡፡…
Read 1381 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ክፍል 3በ5ሺ ሜ በሁለቱም ፆታዎችና በሴቶች ማራቶን ተጨማሪ ሜዳልያዎች ይኖራሉ፡፡ገንዘቤ በ5ሺ ለሁለተኛ የወርቅ ሜዳልያ ተጠብቃለች፤ ሪከርዱን ለመስበር እንደምትችልም ተናግራለችበታክቲክ መበላሸት፤በቡድን ስራ ማነስና በአጨራረስ ድክመት ውጤት ጎድሎበታል፡፡ከ1 ዓመት ያነሰ ጊዜ ለቀረው ኦሎምፒክ ከሳምንት በፊት በወንዶች ማራቶን የተጀመረው 15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና…
Read 3094 times
Published in
ስፖርት አድማስ
15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በቤጂንግ ከተማ የወፍ ጎጆ ስታድዬም ዛሬ ይጀመራል፡፡ የመክፈቻው ውድድር የመጀመርያው የወርቅ ሜዳልያ የሚሸለምበት የወንዶች ማራቶን ነው፡፡ ኬንያ ባለፉት ሁለት ዓመታት ሁለት የማራቶን ሪከርድ የሰበሩ አትሌቶችን በማሳተፏ ከፍተኛ ግምቱን ትወስዳለች፡፡ ተቀናቃኛቸው የዓለም ሻምፒዮና የብር ሜዳልያ የወሰደው ሌሊሳ…
Read 2418 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የእንግሊዙ አትሌቲክስ ዊክሊ ባለፉት 40 ዓመታት የተደረጉትን 14 የዓለም ሻምፒዮናዎች የውጤት ታሪክ በመዳሰስ ባጠናከረው ዝርዝር ዘገባ መሰረት አሜሪካ ፤ ጃማይካ፤ ራሽያ፤ ኬንያ፤ ጀርመን እና ኢትዮጵያ እንዲሁም ፈረንሳይ፤ቻይና እና እንግሊዝ በተለይ በአትሌቲክስ ውድድድሮች ውጤታማነት ከፍተኛውን ነጥብ በማስመዘገብ እስከ 10 ባለው ደረጃ…
Read 1184 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ክፍል አንድ15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሳምንት በኋላ በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ ይጀመራል፡፡ 29ኛው ኦሎምፒያድን ከ7 ዓመት በፊት በድምቀት ባስተናገደው ታላቁ የወፍ ጎጆ ስታድዬም ለሁለት ሳምንታት የሚካሄድ ነው፡፡ የወፍ ጎጆ የተባለው ዘመናዊ ስታድዬም ኦሎምፒክን ያስተናገደው እስከ 80ሺ ተመልካች በመያዝ ነበር፡፡ ለዓለም…
Read 2401 times
Published in
ስፖርት አድማስ