ስፖርት አድማስ
ከ3 ወራት በኋላ በአሜሪካ ማልያ ሊጫወት ይችላል የ17 ዓመቱ የአርሰናል ተስፋ ቡድን ተጨዋች ጌድዮን ዘላለም ለአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን ሊጫወት ነው፡፡ ዋሽንግተን ፖስት ባለፈው ማክሰኞ ባቀረበው ዘገባ ጌድዮን አሜሪካዊ ዜግነቱን እንዳረጋገጠና በፊፋ ህጋዊ እውቅና ከተሰጠው በኋላ ፓስፖርቱን እንደሚያገኝ አስታውቋል፡፡ ከዚሁ የዋሽንግተን…
Read 6113 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2014 በዓለም ዙሪያ ታላላቅ የስፖርት ውድድሮች ተካሂደዋል፡፡ ጎን ለጎን በርካታ አወዛጋቢ አጀንዳዎችም ተከስተዋል፡፡ በራሽያዋ ግዛት ሶቺ የተካሄደው የክረምት ኦሎምፒክ ያስወጣው ከፍተኛ በጀት ያስገረመ ነበር፡፡ ብራዚል ያስተናገደችው 20ኛው የዓለም ዋንጫ ደግሞ የምን ግዜም ምርጥ ቢባልም በውዝግቦች ታጅቧል፡፡ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተራቅቋል በአነጋጋሪ…
Read 3757 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኤሮቢክስ አሰልጣኝነት ከ10 ዓመታት በላይ የሰራው አቤኔዘር ይብዛ በእግር ኳስ አሰልጣኝነት ሙያው የሚያስፈልገውን ትምህርት የቀሰመ ቢሆንም የመስራት እድል አላገኘም፡፡ ከ3 ዓመት በፊት ትሬፓታ የተባለውን የእግር ኳስ አሰለጣጠን ፍልስፍና መቅረፅ ችሏል፡፡ ግን የሙከራ እድል ማግኘት አልቻለም፡፡ የስፖርት ባለሙያው አቤኔዘር ይብዛ ባለፈው…
Read 3203 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአዲስ አበባ ከተማ ለመጀመርያ ጊዜ ኢንተርናሽናል የግማሽ ማራቶን ውድድር የካቲት 1 ቀን ላይ እንደሚካሄድ ታወቀ፡፡ ውድድሩን ሄማ ሬስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ያዘጋጃል፡፡ ትናንት በራዲሰንብሉ ሆቴል በተሰጠው መግለጫ ሄማ ሬስ የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ስፖርት በልማቱ ዘርፍ ለማሳደግ እና የውድድር አድማሱን ለማስፋፋት…
Read 2944 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በእግር ኳስ ውጤታማ ለመሆን ቴክኒክ፤ ታክቲክ፤ የአካል ብቃትና የተፎካካሪነት ስሜት ወሳኝ ይሆናሉ፡፡ ቴክኒክ የተጨዋች ታክቲክ ደግሞ የአሰልጣኝ ተግባርና ኃላፊነት ነው፡፡ የጨዋታ ፍልስፍናም በሁለቱ ተግባራት ውህደት የሚለካ ይሆናል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ የጨዋታ ፍልስፍና እና ታክቲክ አከራካሪ ከሆነ ሰላሳ ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል፡፡…
Read 2579 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኃይሌ ወደ ቡና ኢንቨስትመንት ገብቷልከ2 ሳምንት በፊት በአዲስ አበባ የተካሄደው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በሁሉም ረገድ ስኬታማ እንደነበር ተገለፀ፡፡ ለ2ኛ ተከታታይ ዓመት መነሻ እና መድረሻውን በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ያደረገው የጎዳና ላይ ሩጫው በስፖርት ኤክስፖ፤ በዓለም የስፖርት…
Read 2234 times
Published in
ስፖርት አድማስ