ስፖርት አድማስ
ባለፉት 15 ዓመታት በ3 አህጉራት ወደ የሚገኙ 12 አገራት ከ25 በላይ አትሌቶች ተሰደዋልአበባ አረጋዊ በቀጣይ ሳምንት በስዊድኗ ሁለተኛ ከተማ ጉተንበርግ በሚጀመረው የ2013 የአውሮፓ የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሜዳልያ ተስፋ ካላቸው አትሌቶች አንዷ ሆነች፡፡ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ስዊድንን በመወከል በሻምፒዮናው የምትሳተፈው…
Read 5482 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌደሬሽን ካፕ በቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታዎቻቸውን በአዲስ አበባ የሚያደርጉት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት ወደ የመጀመርያ ዙር የማጣርያ ምእራፍ ለመግባት ሰፊ እድል አላቸው፡፡ ሁለቱ ክለቦች በቅድመ ማጣርያው የመልስ ጨዋታዎቻቸው ተጋጣሚዎቻቸውን በማንኛውም ውጤት መርታት ወይንም በአቻ ውጤት…
Read 3143 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ባለፈው ሳምንት በ2013 የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌደሬሽን ካፕ ላይ ከሜዳ ውጭ የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት በሰፊ የግብ ልዩነት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈው ወደ መጀመርያ ዙር ማጣርያ የሚገቡበትን እድል አሰፉ፡፡ በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካዛንዚባሩ ጃምሁሪ ጋር ተገናኝቶ…
Read 6853 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጣፋጭ እና ጋዜጠኞችየዋልያዎቹን የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ በቀጥታ በስፍራው ተገኝቶ ለመከታተል እድሉን ያገኘን ጋዜጠኞች ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር ወደ ጆሃንስበርግ የበረርነው በአንድ ቦይንግ ነበር፡፡ ደቡብ አፍሪካ የገባነው የ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ስነስርዓት በጆሃንስበርግ ሶከር ሲቲ ስታደዬም ሊደረግ በዋዜማው ነበር፡፡ ዋልያዎቹ ኔልስፕሪት ሲቀመጡ…
Read 6677 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 02 February 2013 16:14
‹‹መርዳት እየቻልኩ እንቅፋት ሲገጥመኝ ሆድ ብሶኝ ነው ያለቀስኩት›› አዳነ ግርማ
Written by ግሩም ሠይፉ
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያውን ጐል በማስቆጠር ታሪክ ሠርተሃል፡፡ በዚህ ጨዋታ ብቸኛው ባለታሪክ እኔ ሳልሆን ብሔራዊ ቡድኑ ነው፡፡ቡድኑ ኢትዮጵያን ከ31 ዓመት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ እንድትሳተፍ አብቅቷል፡፡ስለዚህም ለማንኛውም ስኬት የቡድኑ አስተዋጽኦ ቀዳሚ ነው፡፡ያስቆጠርኩት ጐልም ቢሆን የቡድን ሥራ ነው፡፡ጐሉን እኔ…
Read 5473 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያውያን ስደተኞችና እግር ኳስ በደቡብ አፍሪካበደቡብ አፍሪካ በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በርካታ ናቸው። የ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ድል እንዲቀናው ስታዲየም ገብተው ድጋፋቸውን በመስጠት ከፍተኛ እንቅስቃሴ አድርገዋል፡፡ ድጋፍ አሰጣጣቸውም ከጨዋታው ቀጥሎ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛውን ቀልብ ከሳበ ጉዳይ አንዱ ሆኖ…
Read 5423 times
Published in
ስፖርት አድማስ