ስፖርት አድማስ

Rate this item
(2 votes)
 በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ሊጀመር ከ2 ወራት ያነሰ ግዜ ቀርቷል፡፡ በዓለም ዋንጫው የሚሳተፉ 32 አሰልጣኞች እና የሚያገኙት ዓመታዊ የደሞዝ ክፍያ በማጥናት ደረጃቸውን ይፋ ያደረገው ታዋቂው የስፖርት ፋይናንሻል ጉዳዮች ተንታኝ ፋይናንስ ፉትቦል ነው፡፡ የጀርመን ዋና አሰልጣኝ ሃንስ ዴይተር 6.5 ሚሊዮን…
Rate this item
(2 votes)
ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በሃላፊነት ይዘው እንደሚቀጥሉ ታውቋል፡፡ የብሄራዊ ቡድን ሃላፊነቱን ከሁለት ዓመት በፊት መስከረም 18 ላይ ይዘው የነበሩት አሰልጣኙ በመጀመርያ ስራ ዘመናቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን በካሜሮን በተስተናገደው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ይዘው የቀረቡ ሲሆን፤…
Rate this item
(0 votes)
ከ200 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጭ ሆኖበታል፡፡ 20 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደሚያስገኝ ይጠበቃል፡፡ ለስምንት ስታድየሞች ግንባታ ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጥቷል፡፡ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ኳታር ይገባሉ ላኢብ ልዩ ምልክት፤ Hayya Hayya ኦፊሴላዊ መዝሙር በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ…
Rate this item
(2 votes)
በደቡብ አፍሪካ PSL ሊግ ሁለት ጨዋታዎችን ተቀይሮ በመግባት ለሜመሎዲ ሰንዳውንስ 86 ደቂቃዎችን የተጫወተው አቡበከር ናስር የአገሪቱን ሚዲያዎች ትኩረት ስቧል፡፡የሜመሎዲ ሰንዳወንስ ምክትል አሰልጣኝ ሩላኒ ሞኮዬዋና ስለእሱ በሰጡት አስተያየት በአስደናቂ ተጨዋቾች በመከበቡ በቶሎ ለውጥ ማሳየት ይችላል፡፡ ለሁሉ ነገር አዲስ ተጨዋች ስለሆነ በደቡብ…
Rate this item
(0 votes)
 ስያሜው ወደ አፍሪካን ፉትቦል ሊግ ሊቀየር ይችላል፡፡ ከ200 እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ይሆንበታል፡፡ ለካፍ አባል አገራት በየዓመቱ 1 ሚሊዮን ዶላር በነፍስ ወከፍ ይከፋፈላል፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (CAF) ከዓመት በኋላ አዲስ አህጉራዊ የክለቦች ውድድር እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ…
Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንትና የስራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ነሐሴ 22 ላይ በባህርዳር ከተማ ይካሄዳል። የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው በሳምንቱ አጋማሽ ላይ 26 ለስራ አስፈጻሚና 3 ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ዕጩዎችን ዝርዝርም አስታውቋልየእግር ኳስ ፌደሬሽኑን ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በሃላፊነት ለመምራት በሚካሄደው ምርጫ ለፕሬዝዳንትነቱ…
Page 10 of 92