ስፖርት አድማስ
ማድሪድ 11ኛውን የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ወሰደችበአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች የ2013 /14 የውድድር ዘመን በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት ያበቃል፡፡ ከጀርመኑ ቦንደስ ሊጋ በስተቀር በእንግሊዙ ፕሪሚዬር ሊግ፤ በጣሊያኑ ሴሪኤ፤ በስፔኑ ፕሪሚዬራ ሊጋ እና በፈረንሳዩ ሊግ 1 ሁለት እና ከሁለት በላይ ክለቦች ለዋንጫዎቹ እንደተናነቁ ሲሆን…
Read 2462 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ25 ዓመቱ ሳላሀዲን ሰኢድ በኢትዮጵያ እግር ኳስ የፕሮፌሽናል ተጨዋችነት ደረጃዎችን በአዳዲስ ክብረወሰኖች እያሻሸለ እድገቱን በመቀጠል ላይ ነው፡፡ ከ3 አመት በፊት ለግብፁ ፕሪሚዬር ሊግ ክለብ ዋዲ ዳግላ ለመጫወት በተከፈለበት 275ሺ ዶላር የዝውውር ሂሳብ አዲስ ታሪክ ያስመዘገበው ሳላሀዲን ሰኢድ ሰሞኑን ደግሞ ወደ…
Read 3863 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ3 ወራት በላይ የፈጀው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ቅጥር ሰሞኑን በኤሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል በፖርቱጋላዊው ማርያኖ ባሬቶ እና በእግር ኳስ ፌደሬሽኑ መካከል በተፈረመው የውል ስምምነት ተቋጭቷል፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ የቅጥሩ ሂደት የዘገየው ውጤታማ አሰልጣኝ ለመቅጠር…
Read 1647 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ ለመቅጠር በተከተለው የአሰራር ሂደት 3 ወራት ቢያስቆጥርም ተደጋጋሚ ክሽፈት እየገጠመው መሆኑ የስፖርት ቤተሰቡን አሳሰበ።ከሁለት ሳምንት በፊት በመጨረሻ እጩነት ከቀረቡት አራት አሰልጣኞች እግር ኳስ ፌደሬሽኑ ፖርቱጋላዊውን ማርዮ ባሬቶ እንደመረጠ በመገናኛ ብዙሃናት ከተገለፀ በኋላ መረጃው…
Read 2755 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም የአትሌቲክስ ስፖርት በረጅም ርቀት፤ በጎዳና ላይ ሩጫ እና በቤት ውስጥ ውድድሮች በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የተያዙ የዓለም ሪከርዶች የሚሰበሩበት እድል እየተመናመነ መምጣቱን የተለያዩ ጥናቶች አመለከቱ። በተለይ በረጅም ርቀት በወንዶች 10ሺ ሜትር እና በሁለቱም ፆታዎች በ5ሺ ሜትር በኢትዮጵያውያን የተመዘገቡት 3 ሪከርዶች በመላው…
Read 3249 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ17 ዓመቱ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጨዋች ጌድዮን ዘላለም በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ለየትኛው አገር መጫወት እንደሚፈልግ ለመወሰን ቢያንስ እስከ 3 ዓመት ሊዘገይ እንደሚችል ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ ጌድዮን ከወር በፊት በታላቁ የእንግሊዝ ክለብ አርሰናል እስከ ከ2017 ለመቆየት የኮንትራት ማራዘሚያ ውል የፈረመ ሲሆን ጀርመን፤…
Read 5362 times
Published in
ስፖርት አድማስ