ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሶስት ብሄራዊ ቡድኖች አንዱ መሆኑን አስታወቀ፡፡ አስቀድሞ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን በዓመታዊ የኮከብ ተጨዋቾች ምርጫው በሁለት ዘርፎች 3 ኢትዮጵያውያን በእጩነት እንደጠቀሳቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባለፉት ሁለት ዓመታት ከፍተኛ ስኬት…
Rate this item
(2 votes)
ትናንት በብራዚሏ ከተማ ባህያ በ20ኛው የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ለሚሆኑ 32 ብሄራዊ ቡድኖች የምድብ ድልድል ወጣ ዓለም ዋንጫው ከመጀመሩ በፊት በርካታ የውጤት ትንበያዎች ሲሰጡ መቆየታቸው የውድድሩን አጓጊነት ጨምሮታል። በ8 ሚሊዮን ፓውንድ ወጪ በተዘጋጀው የምድብ ድልድል ስነስርዓት 1300 እንግዶች እና ከ2ሺ በላይ…
Saturday, 30 November 2013 10:35

ኢትዮጵያ በሴካፋ ላይ…

Written by
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው አስቀድሞ ከ2004 እሰከ 2006 እኤአ ብሄራዊ ቡድኑን በዋና አሰልጣኝነት ሲመሩ በ5 ዓመት ውስጥ 3 የሴካፋን ዋንጫዎችን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ለማግኘት በቅተዋል፡፡ በ2005 እ.ኤ.አ በሩዋንዳ ላይ እንዲሁም በ2004 እ.ኤ.አ ደግሞ አዲስ አበባ ላይ…
Rate this item
(2 votes)
በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ሰሞኑን በሚጀመረው የ2013 ሴካፋ ላይ ሻምፒዮና አስቀድሞ የዋንጫ ግምት ተሰጥቶት የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በስብስቡ ከ10 በላይ አዳዲስ ተጨዋቾችን በመያዙ ከፉክክር ውጭ የሚሆንበት ሁኔታ ማዘንበሉ ተነገረ። በሴካፋ ዞን ከሚገኙ 12 ብሄራዊ ቡድኖች በተለይ ባለፉት ሁለት ዓመታት…
Rate this item
(0 votes)
ከስምንት ወር በኋላ በብራዚል አስተናጋጅነት በሚጀመረው 20ኛው ዓለም ዋንጫ ላይ የሚሳተፉት 32 ብሄራዊ ቡድኖች ከ29 ወራት የማጣርያ ውድድሮች በኋላ ባለፈው ሳምንት አጋማሽ ሙሉ ለሙሉ ታውቀዋል፡፡ በዓለም ዋንጫው ለመሳተፍ በዓለም ዙርያ ከሚገኙ 6 ኮንፌደሬሽኖች የተውጣጡ 203 አገራት መካከል በተለያዩ የማጣርያ ምእራፎች…
Rate this item
(1 Vote)
ብራዚል የምታዘጋጀው 20ኛው የዓለም ዋንጫ የቀረው 7 ወራት አካባቢ ነው፡፡ እስከዛሬ ማለፋቸውን ያረጋገጡት አዘጋጇን ብራዚል ጨምሮ 21 ብሔራዊ ቡድኖች ናቸው፡፡ አፍሪካን በመወከል ወደ ብራዚል የሚጓዙት 5 ብሔራዊ ቡድኖች የሚታወቁት ደግሞ ዛሬ ፤ነገ እና ማክሰኞ በሚደረጉ 5 የመልስ ጨዋታዎች ናቸው፡፡ አፍሪካን…