ስፖርት አድማስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ካፕ የምድብ ድልድል ለመግባት ነገ በካይሮ የግብፁን ኢኤንፒፒአይ ሊፋለም ነው፡፡ ጊዮርጊስ ከሜዳ ውጭ በሚያደርገው በዚህ ወሳኝ ጨዋታ አቻ መለያየት እና በማናቸውም ውጤት ማሸነፍ የሚበቃው ሲሆን በኢኤንፒፒአይ 1ለ0 ቢሸነፍ እና በ1 የግብ ልዩነት ቢረታ እንኳን…
Read 2120 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ11ኛው የቡፓ ግሬት ማንችስተር የ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በ40 ዓመቱ መሳተፉ መቼ ጡረታ ይወጣል የሚለውን አነጋጋሪ አጀንዳ ቀሰቀሰ፡፡ ዘንድሮ በተለይ በእግር ኳስ እነ ፖል ስኮልስ፤ ዴቪድ ቤካም እና ሌሎች ምርጥ እግር ኳስ ተጨዋቾች 40ኛ ዓመታቸውን ሳይደፍኑ…
Read 4962 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ባየር ሙኒክ ወይስ ቦርስያ ዶርትመንድ? ለ58ኛዋ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ በሚደረግ የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በእንግሊዙ ዌምብሌይ ስታድዬም በቦንደስ ሊጋ ደርቢ ባየር ሙኒክ ከቦርስያ ዶርትመንድ ይገናኛሉ፡፡ የፍፃሜ ጨዋታው በ100 አገራት በሚኖረው የቴሌቭዥን ቀጥታ ስርጭት እስከ 220 ሚሊዮን ተመልካች ሊያገኝ እንደሚችል…
Read 3643 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወር በፊት በተጀመረው 4ኛው የዳይመንድ ሊግ የውድድር ዘመን ሶስት የኢትዮጵያ አትሌቶች ከፍተኛ ትኩረት ስበዋል፡፡ በ800 ሜትር የሚወዳደረው መሃመድ አማን፤ በ5ሺ ሜትር የሚወዳደረው ሃጎስ ገብረህይወት እንዲሁም በ5ሺ ሜትር የምትሮጠው የ22 ዓመቷ ገንዘቤ ዲባባ ናቸው፡፡ ዳይመንድ ሊግ ትናንት በኒውዮርክ ከተማ ሲቀጥል አስቀድሞ…
Read 4316 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹መለስ ዋንጫ› በሚል መታሰቢያ በሚደረገው የ2005 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ደደቢት ለመጀመርያ የሻምፒዮናነት ክብሩ እየገሰገሰ ነው፡፡ ደደቢት ፕሪሚዬር ሊግን መሳተፍ ከጀመረ ዘንድሮ ገና በአራተኛው የውድድር ዘመኑ ላይ ቢሆንም ባለፉት ሶስት የውድድር ዘመናት በዋንጫ ተፎካካሪነት በደረጃ ውስጥ ቆይቷል፡፡ ሊጠናቀቅ ከ2ወር ያነሰ…
Read 4834 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ከ2ኛ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ በኋላ የተሰናበተው ቅዱስ ጊዮርጊስ በኮንፌደሬሽን ካፕ የ16 ክለቦች ጥሎ ማለፍ የመጀመርያ ጨዋታ ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የግብፁን ክለብ ኢኤንፒፒአይ ያስተናግዳል፡፡ ጊዮርጊስ በኮንፌደሬሽን ካፑ ጥሎ ማለፍ የመጀመርያ ጨዋታውን በሜዳው ሲያደርግ ተጋጣሚውን በሰፊ…
Read 3061 times
Published in
ስፖርት አድማስ