ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ኢሬቴድና የአርቲስቶች ቡድን ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ሰፊ ዕድል ይዘዋልየአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ..ስፖርት ለአገርልማት..በሚልመርህባዘጋጀውየሚዲያናየኪነጥበብባለሙያዎችየእግርኳስ ውድድር ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ቡድኖችእየታወቁናቸው፡፡የአዲስአበባስፖርትኮሚሽንከዜድኬፕሮሞሽንጋርበመተባበር ያዘጋጀውን ይህን ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታድዬም በርካታ ተመልካቾች እየታደሙት ነው፡፡
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ክለቦች የ2003 ውድድር ዘመን ከትናንት በስቲያ አርባ ምንጭ ከነማ ከአየር ኃይል ባደረጉት የብሔራዊ ሊግ የዋንጫ ጨዋታ ተፈፀመ፡፡ አርባ ምንጭ ከነማ በብሔራዊ ሊጉ የፍፃሜ ጨዋታ በመለያ ምቶች አየር ኃይልን አሸንፎ ዋንጫውን ወስዷል፡፡ 48 ክለቦችን በማሳተፍ በተካሄደው የብሔራዊ ሊግ ውድድር በመጨረሻ…
Page 93 of 93