ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ በምትገኘው ትንሿ ስታድየም ላይ እየተካሄደ ነው። በአትሌቲክስ የስፖርት መሰረተልማቶች መሥፋፋታቸው አስፈላጊ መሆኑን በዘንድሮው ሻምፒዮና መገንዘብ ተችሏል። በሻምፒዮናው ላይ 11 ክልሎች፤ የከተማ አስተዳደሮች ፤ 30 ክለቦችና ከማሰልጠኛ ተቋማት የተውጣጡ 1,270 (743 ወንዶች ፤…
Saturday, 13 May 2023 21:03

የኢትዮጵያ ቦክሰኞች

Written by
Rate this item
(0 votes)
በኡዝቤኪስታን አስደናቂ ተሳትፎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በኡዝቤኪስታን ታሽኬት ሲካሄድ የቆየው የ2023 የዓለም ቦክስ ሻምፒዮና በነገው እለት ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ በሻምፒዮናው ላይ ኢትዮጵያን በመወከል ሶስት ቦክሰኞችና ሁለት አሰልጣኞች አስደናቂ ተሳትፎ አድርገዋል፡፡ ቦክሰኞቹ ዳዊት በቀለ (በ48-51 ኪ.ግ)፤ መስፍን ብሩ (በ60-63 ኪ.ግ) እንዲሁም ቢንያም…
Rate this item
(0 votes)
በጠዋት ይነሳና ፡ በጋና ዋና ከተማ አክራ ውስጥ እየተገነቡ ያሉ ህንጻዎች ወዳሉበት ቦታ በመሄድ ፡ የቀን ሰራተኛ ይፈልጉ እንደሆን ይጠይቃል ። ስራ ከተገኘ ቀኑን ሙሉ ሲሚንቶ ሲሸከም ፡ ኮንክሪት ሲያቦካ ፡ በአካፋ ሲዝቅ ፡ በባሬላ ሲሸከም ይውልና ፡ ሲደክመው ፡…
Saturday, 22 April 2023 19:26

ቡዳፔስት 2023

Written by
Rate this item
(1 Vote)
17 ሳምንታት ይቀሩታል፤ በጀቱ ከ111 ሚሊዮን ዶላር በላይ ነውከ100ሺ በላይ የስታድዬም መግቢያ ትኬቶች ተሸጠዋልበሐንጋሪ ዋና ከተማ ቡዳፔስት የሚካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 18 ሳምንታት ይቀሩታል፡፡ የዓለም ሻምፒዮናው በማዕከላዊ አውሮፓ ሲዘጋጅ በታሪክ የመጀመርያው ነው፡፡ የዓለም አትሌቲክስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሴባስቲያን ኮው እንደተናገሩት…
Rate this item
(0 votes)
ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ በትውልድ ቅብብሎሽ እንዲጨረስ ለማነሳሳት ነው ባለፈው ሰሞን ቦሌ 5150 በሚል ስያሜ የዱላ ቅብብሎሽ ሩጫ ተካሂዷል። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታን ከፍፃሜ እንዲደርስ የሚያነሳሳ አመቺ መድረክ ሆኖ ማለፉን አዘጋጆቹ ለስፖርት አድማስ ገልፀዋል፡፡ የዱላ ቅብብሎሽ ሩጫው የተለያዩ እድሜና ፆታ…
Rate this item
(0 votes)
 ከ33ኛው የዓለም ዋንጫ 11ቢ. ዶላር ገቢ ይጠበቃል ሰሞኑን 73ኛው የፊፋ ኮንግረስ በሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ ውስጥ ተካሂዷል። ስዊዘርላንዳዊው ጂያኒ ኢንፋንቲኖ እስከ 2027 እኤአ ዓለምአቀፉን የእግርኳስ ማህበር በፕሬዝዳንትነት እንዲመሩ በሙሉ ድምጽ ተመርጠዋል። ጉባኤው ከ2,000 በላይ ተሳታፊዎች የነበሩት ሲሆን 211 የፊፋ አባል…
Page 7 of 93