ስፖርት አድማስ
Saturday, 18 January 2014 11:34
እንደተመኘነው የአፍሪካ እግር ኳስ ቤተኛ እየሆንን ነው፤ የተፎካካሪነትና የዋንጫ ምኞታችንስ?
Written by Administrator
ከደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ወደ የሚገኘው የኦሊቨርታምቦ አየር ማረፊያ የደረስነው ባለፈው ሃሙስ 9 ሰዓት አካባቢ ነበር፡፡ በበደሌ ስፔሻል የጉዟችን ሙሉ ወጭ ተሸፍኖ የቻን ውድድርን ለመዘገብ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀናነው ጋዜጠኞች ከላይ ሙሉ ለሙሉ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ማልያ ለብሻለሁ፡፡ ከውስጥ የለበስኩት…
Read 4650 times
Published in
ስፖርት አድማስ
3ኛው የአፍሪካ አገራት የእግር ኳስ ሻምፒዮንሺፕ ዛሬ በኬፕታውን ሲጀመር በምድብ 3 የመጀመርያ ጨዋታውን ሰኞ ከሊቢያ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ትናንት ወደ ደቡብ አፍሪካ አምርቷል፡፡ ኮንጎ ለውድድሩ በ2013 የመጨረሻ ቀን ደቡብ አፍሪካ በመግባት ከ15 እንግዳ ብሄራዊ ቡድኖች የመጀመርያዋ ስትሆን ሊቢያ…
Read 3345 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ብራዚል በምታስተናግደው 20ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ አፍሪካን የሚወክሉት 5 ብሄራዊ ቡድኖች ምን ውጤት እንደሚኖራቸው በርካታ ዘገባዎችና ትንተናዎች እየተሰሩ ናቸው፡፡ በዓለም ዋንጫው የአፍሪካ ቡድኖች እንደልማዳቸው በተሳትፎ ብቻ ተወስነው እንደሚቀሩ ብዙዎች ቢገልፁም፤ አዲስ የውጤት ክብረወሰን ሊመዘገብ እንደሚችል የገመቱም ይገኛሉ፡፡ የምድብ ፉክክሩን በማለፍ…
Read 2747 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት የሚካሄደው 3ኛው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮን ሺፕ (ቻን) ሳምንት ሲቀረው፤ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአቋሙን ለመፈተሽ ዛሬ በአቡጃ የወዳጅነት ጨዋታ ከናይጄርያ አቻው ጋር ሊያደርግ ነው፡፡ ወደ ደቡብ አፍሪካ ጥር 3 እንደሚጓዝ ይጠበቃል፡፡ ትናንት ወደ ናይጄሪያ የተጓዙት ዋልያዎቹ ዛሬ በአቡጃ…
Read 2730 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በፕሪሚዬር ሊግ ምስራቅ ኢትዮጵያን በመወከል ብቸኛው የሆነው ሐረር ቢራ የእግር ኳስ ክለብ ባለቤት በማጣት፤ በአደረጃጀት ችግሮች ህልውናው አደጋ ውስጥ ነው፡፡ በችግሮች እንደተውተበተበ ፕሪሚዬር ሊግን ሲሳተፍ ሁለተኛ የውድድር ዘመኑ ነው፡፡ የውድድር ዘመኑ ሳይጋመስ ሐረር ቢራ መፍረስ ፤ መገለልና መሸጥ የተጋረጡበት ሶስት…
Read 3108 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አትሌት ቀነኒሣ በቀለ ከ2 ሳምንት በኋላ በስኮትላንድ ኤደንብራ አገር አቋራጭ በታሪክ ለ6ኛ ጊዜ እንደሚሳተፍ ታወቀ፡፡ በጭቃማና አስቸጋሪ መሮጫው በሚለየው ኤደንብራ አገር አቋራጭ በ4 ኪሎ ሜትር ውድድር ከ2006 እ.ኤአ ጀምሮ ሲሳተፍ በዚሁ ለ3 ዓመታት አከታትሎ ያሸነፈው አትሌቱ በ2010 እ.ኤ.አ 2ኛ እንዲሁም…
Read 2056 times
Published in
ስፖርት አድማስ