ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
የሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገነባው ሁለገብ የስፖርት አካዳሚ እና የመወዳደርያ ስፍራ 42 በመቶ መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡ ከ530 ማሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚሆንበትን አካዳሚው የሚገነባው አፍሮፅዮን ኮንስትራክሽን ሲሆን አማካሪው ሺጌዝ ኮንሰልታንሲ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው የዘንድሮውን የከፍተኛ ትምህርት የስፖርት ፌስቲቫል በዚሁ ሁለገብ የስፖርት አካዳሚና የመወዳደርያ ስፍራ…
Rate this item
(3 votes)
በኬንያ በሚካሄደው 37ኛው የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ሻምፒዮና በአዳዲስ ዋልያዎች የተጠናከረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ባሳየው አቋም ተደነቀ፡፡ በሴካፋው ከደመቁ አዳዲሶቹ ዋልያዎች መካከል ሳላዲን በርጌቾ ፤ቶክ ጀምስ ፤ማንአዬ ፋንቱ ፤ ፋሲካ አስፋውና ምንተስኖት አዳነ ይጠቀሳሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በምድቡ…
Rate this item
(0 votes)
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሶስት ብሄራዊ ቡድኖች አንዱ መሆኑን አስታወቀ፡፡ አስቀድሞ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን በዓመታዊ የኮከብ ተጨዋቾች ምርጫው በሁለት ዘርፎች 3 ኢትዮጵያውያን በእጩነት እንደጠቀሳቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባለፉት ሁለት ዓመታት ከፍተኛ ስኬት…
Rate this item
(2 votes)
ትናንት በብራዚሏ ከተማ ባህያ በ20ኛው የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ለሚሆኑ 32 ብሄራዊ ቡድኖች የምድብ ድልድል ወጣ ዓለም ዋንጫው ከመጀመሩ በፊት በርካታ የውጤት ትንበያዎች ሲሰጡ መቆየታቸው የውድድሩን አጓጊነት ጨምሮታል። በ8 ሚሊዮን ፓውንድ ወጪ በተዘጋጀው የምድብ ድልድል ስነስርዓት 1300 እንግዶች እና ከ2ሺ በላይ…
Saturday, 30 November 2013 10:35

ኢትዮጵያ በሴካፋ ላይ…

Written by
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው አስቀድሞ ከ2004 እሰከ 2006 እኤአ ብሄራዊ ቡድኑን በዋና አሰልጣኝነት ሲመሩ በ5 ዓመት ውስጥ 3 የሴካፋን ዋንጫዎችን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ለማግኘት በቅተዋል፡፡ በ2005 እ.ኤ.አ በሩዋንዳ ላይ እንዲሁም በ2004 እ.ኤ.አ ደግሞ አዲስ አበባ ላይ…
Rate this item
(2 votes)
በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ሰሞኑን በሚጀመረው የ2013 ሴካፋ ላይ ሻምፒዮና አስቀድሞ የዋንጫ ግምት ተሰጥቶት የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በስብስቡ ከ10 በላይ አዳዲስ ተጨዋቾችን በመያዙ ከፉክክር ውጭ የሚሆንበት ሁኔታ ማዘንበሉ ተነገረ። በሴካፋ ዞን ከሚገኙ 12 ብሄራዊ ቡድኖች በተለይ ባለፉት ሁለት ዓመታት…