ስፖርት አድማስ
የሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገነባው ሁለገብ የስፖርት አካዳሚ እና የመወዳደርያ ስፍራ 42 በመቶ መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡ ከ530 ማሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚሆንበትን አካዳሚው የሚገነባው አፍሮፅዮን ኮንስትራክሽን ሲሆን አማካሪው ሺጌዝ ኮንሰልታንሲ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው የዘንድሮውን የከፍተኛ ትምህርት የስፖርት ፌስቲቫል በዚሁ ሁለገብ የስፖርት አካዳሚና የመወዳደርያ ስፍራ…
Read 1428 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኬንያ በሚካሄደው 37ኛው የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ሻምፒዮና በአዳዲስ ዋልያዎች የተጠናከረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ባሳየው አቋም ተደነቀ፡፡ በሴካፋው ከደመቁ አዳዲሶቹ ዋልያዎች መካከል ሳላዲን በርጌቾ ፤ቶክ ጀምስ ፤ማንአዬ ፋንቱ ፤ ፋሲካ አስፋውና ምንተስኖት አዳነ ይጠቀሳሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በምድቡ…
Read 4525 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ ሶስት ብሄራዊ ቡድኖች አንዱ መሆኑን አስታወቀ፡፡ አስቀድሞ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን በዓመታዊ የኮከብ ተጨዋቾች ምርጫው በሁለት ዘርፎች 3 ኢትዮጵያውያን በእጩነት እንደጠቀሳቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባለፉት ሁለት ዓመታት ከፍተኛ ስኬት…
Read 1845 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ትናንት በብራዚሏ ከተማ ባህያ በ20ኛው የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ለሚሆኑ 32 ብሄራዊ ቡድኖች የምድብ ድልድል ወጣ ዓለም ዋንጫው ከመጀመሩ በፊት በርካታ የውጤት ትንበያዎች ሲሰጡ መቆየታቸው የውድድሩን አጓጊነት ጨምሮታል። በ8 ሚሊዮን ፓውንድ ወጪ በተዘጋጀው የምድብ ድልድል ስነስርዓት 1300 እንግዶች እና ከ2ሺ በላይ…
Read 1807 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው አስቀድሞ ከ2004 እሰከ 2006 እኤአ ብሄራዊ ቡድኑን በዋና አሰልጣኝነት ሲመሩ በ5 ዓመት ውስጥ 3 የሴካፋን ዋንጫዎችን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ለማግኘት በቅተዋል፡፡ በ2005 እ.ኤ.አ በሩዋንዳ ላይ እንዲሁም በ2004 እ.ኤ.አ ደግሞ አዲስ አበባ ላይ…
Read 3766 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ሰሞኑን በሚጀመረው የ2013 ሴካፋ ላይ ሻምፒዮና አስቀድሞ የዋንጫ ግምት ተሰጥቶት የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በስብስቡ ከ10 በላይ አዳዲስ ተጨዋቾችን በመያዙ ከፉክክር ውጭ የሚሆንበት ሁኔታ ማዘንበሉ ተነገረ። በሴካፋ ዞን ከሚገኙ 12 ብሄራዊ ቡድኖች በተለይ ባለፉት ሁለት ዓመታት…
Read 3550 times
Published in
ስፖርት አድማስ