ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያዊው ማራቶኒስት ፀጋዬ ከበደ በዓለም ታላላቅ ማራቶኖች ሊግ (World Marathon Majors) ባለፉት 5 የውድድር ዘመናት 186 ነጥብ በመሰብሰብ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበ አትሌት ተባለ፡፡ ባለፈው ሳምንት በተካሄደው 43ኛው የኒውዮርክ ማራቶን በመሳተፍ በሁለተኛ ደረጃ ያጠናቀቀው ፀጋዬ ከበደ 60ሺ ዶላር ከማግኘቱም በላይ በ2012…
Read 2189 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የፍፃሜው ጦርነት ነውየኢትዮጵያ የዓለም ዋንጫ ህልም አላበቃለትም፡፡ 15 ቀናቶች አሉ፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ ዋልያዎቹ ክሮስ ሪቨር በተባለው የናይጄርያ ግዛት በምትገኘው ካላባር ከተማ ንስሮቹን በዩጄኡስዋኔ ስታድዬም ይገጥማሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት ከሜዳቸው ውጭ ዓለም ዋንጫን ከናይጄርያ የመንጠቅ እድል አላቸው፡፡ የመልሱ ጨዋታ…
Read 5399 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሃዋሣ ከተማ ላይ የተካሄደው 1ኛው ኃይሌ ገ/ስላሴ ስኬታማ አጀማር እንደነበረው ተገለፀ፡፡ ባለፉት አራት ዓመታት በሃዋሣ የግማሽ ማራቶንና የጎዳና ላይ ሩጫዎችን ያካሄደው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የማራቶኑን በአስደናቂ ዝግጅት በማካሄድ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የአትሌቲክስ ውድድሮች አዘጋጅ ተብሏል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን…
Read 6287 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአውሮፓ እና በአሜሪካ ነዋሪ በሆኑ ታዋቂ የቀድሞ እና የአሁን ዘመን ተጨዋቾች ቡድኖች በሚደረጉ የወዳጅነት ጨዋታዎች ገቢ ማሰባሰቢያ ልዩ የእግር ኳስ ፌስቲቫል መዘጋጀቱ ታወቀ፡፡ ነዋሪነታቸውን በቦስተን ያደረጉት እና በአዲስ አበባ የተጨዋቾችና ደጋፊዎች ማህበር የቦርድ አባል የሆኑት አቶ ዳዊት ጌታቸው ለስፖርት አድማስ…
Read 3846 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያና ናይጄርያ ወደ ዓለም ዋንጫ ጥሎ ለማለፍ የገቡት ትንቅንቅ ከወር በኋላ በመልስ ጨዋታ ይለይለታል። ዋልያዎቹ በናይጄርያዋ ከተማ ካላባር በሚገኘው ዩጄ ኡሱዋኔ ስታድዬም ህዳር ሰባት ለሚያደርጉት ፍልሚያ ዝግጅቱን ትናንት ጀምረዋል፡፡ በመልሱ ጨዋታ ናይጀሪያ ለ5ኛ ጊዜ ለዓለም ዋንጫ ለመብቃት ስታነጣጥር ኢትዮጵያ ምስራቅ…
Read 5853 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አዲሱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ጁነዲን ባሻአቶ ጁነዲን ባሻህ የኢትዮጵያን እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ለሚቀጥሉት አራት አመታት በፕሬዝዳንትነት እንዲመሩ የተመረጡት ዋልያዎቹ የዓለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ የመጀመርያ ጨዋታቸውን በአዲስ አበባ ከማድረጋቸው ሶስት ቀናት ቀደም ብሎ በተካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ነበር፡፡ የድሬደዋ…
Read 3152 times
Published in
ስፖርት አድማስ