ዜና
• ሰላምና መረጋጋት በሌለበት ምርጫ ማድረግ ብጥብጥን መጋበዝ ነው›› - ኢዜማ • ‹‹ምርጫውን ለማራዘም የቀረቡ ምክንያቶች አሳማኝ አይደሉም›› - አብን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቂ ዝግጅት አላደረግሁም በማለቱ በተራዘመው የአዲስ አበባና የድሬደዋ ም/ቤቶች እንዲሁም የአካባቢና ማሟያ ምርጫ ጉዳይ ላይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች…
Read 10823 times
Published in
ዜና
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ባካሄደው የም/ቤት ስብሰባ የአምስት አመራሮችን ሹምሽር አድርጓል፡፡ ም/ቤቱ ባለፈው ሐሙስ ባጠናቀቀው ስብሰባው የተለያዩ ችግሮችን የገመገመ ሲሆን፤ በተለይ በክልሉ የሠላም ሁኔታና የፍትህ አሠጣጥ ድክመት ላይ በጥልቀት ውይይት ማድረጉን የክልሉ ም/ፕሬዚዳንት አቶ አዲጐ ሀምሳያ ገልፀዋል፡፡ በቀጣይ…
Read 10451 times
Published in
ዜና
‹‹የባህር ዛፍ ችግኝን በየደጅህና በየእርሻ ሥፍራህ ሁሉ የተከልክ ወገኔ፤ ያለብህን የግብር ዕዳ ምሬሃለሁ›› - አፄ ምኒልክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በተደረገው ጥሪ ሕዝቡ አስገራሚ ምለሽ በሰጠበት የሐምሌ 22ቱ የአረንጓዴ አሻራ ቀን፣ በርካታ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትም ተሳትፈዋል፡፡ ከእነዚህ ድርጅቶች መካከልም…
Read 1472 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 July 2019 12:30
የደቡብ ክልል የፖለቲካ ትኩሳትና የክልሉ ቀጣይ እጣ ፋንታ 3 አማራጮች
Written by መታሰቢያ ካሳዬና አለማየሁ አንበሴ
- በክልሉ ጉዳይ ላይ 17 ሺ የክልሉ ነዋሪዎች የተሳተፉበት ጥናት ውጤት ተገለጸ፡፡ - አብዛኛዎቹ የጥናቱ ተሳታፊዎች ችግሮቹ ተስተካክለው ክልሉ አሁን ባለው አደረጃጀት ቢቆይ እንደሚደግፉ ተናግረዋል፡፡ - የክልል ምስረታ ጥያቄዎች እንዲዘገዩና በሰከነ መንፈስ እንዲታዩ ተጠይቋል፡፡ ከሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ…
Read 11947 times
Published in
ዜና
- የንቅናቄው የጽ/ቤት ኃላፊ ትናንት ታስረዋል - ከ5መቶ በላይ አመራርና አባላት ታስረውብኛል ብሏል በአመራሩና አባላቱ ላይ እስርና ወከባ እየተፈፀመ መሆኑን የገለፀው የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)፤ ትናንት ከሰአት በኋላ የጽ/ቤት ኃላፊው አቶ በለጠ ካሳ መታሰራቸውን አስታውቋል፡፡ የአብን የጽ/ቤት ኃላፊው አቶ በለጠ…
Read 8280 times
Published in
ዜና
የህወኃትና አዴፓ ጉዳይ በፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት እንዲታይ ተጠየቀ በመላ አገሪቱ የሚነሱ የህዝብ ጥያቄዎች አፋጣኝና ተገቢ ምላሽ እንዲሰጣቸው ሰባት የፖለቲካ ድርጅቶች ያሳሰቡ ሲሆን በቃላት ጦርነት ውስጥ የገቡት የህወኃትና የአዴፓ ጉዳይ በፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ቀርቦ እንዲታይ ጠይቀዋል፡፡ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ)…
Read 7495 times
Published in
ዜና