ዜና
Saturday, 27 July 2019 12:07
የቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ የመታሰቢያ ስያሜዎች እንዲመለሱ ለጠ/ሚኒስትሩ ጥያቄ ቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
መንግስት በአዲስ አበባ ሐውልት እንዲያቆምላቸው ተጠይቋል ለቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ የመታሰቢያ ሃውልት በአዲስ አበባ እንዲቆም፣ በስማቸው ተሰይመው የነበሩ የተለያዩ ተቋማት ስያሜም ወደነበሩበት እንዲመለሱ በስማቸው የተቋቋመው የመታሰቢያ ማህበር ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ላቀረበው ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ማህበሩ በዛሬው…
Read 1318 times
Published in
ዜና
‹‹ሰኞ የሚተከለው 2 መቶ ሚሊዮን ችግኝ የዓለም ክብረ ወሰን ይሆናል ተብሏል›› ከነገ ወዲያ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ 2መቶ ሚሊዮን ችግኞች እንደሚተከሉ የተገለፀ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በክረምቱለሚተከሉ 4 ቢሊዮን ችግኞች 11 ቢሊዮን ብር በጀት መመደቡን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሰኞ በመላው ኢትዮጵያ የሚተከለው…
Read 2480 times
Published in
ዜና
“ትግላችን ሠላማዊ ነው፤ ወጣቱ ምንም አይነት ሃይል ከመጠቀም መቆጠብ አለበት” ሲአን የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች በስጋትና ጭንቀት ተወጥረዋል ከሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ርዕሰ መዲና የሆነችው ሃዋሣ እና የዞኑ ከተሞች በውጥረት ሁከትና ግርግር የሰነበቱ ሲሆን፤ ወጣቶች…
Read 10264 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 July 2019 11:49
የዎላይታ የክልልነት ጥያቄ ላይ የደቡብ ክልል ም/ቤት አፋጣኝ ውሣኔ እንዲሰጥ ተጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የዎላይታ የ“ክልልነት” ጥያቄ በአስቸኳይ ለደቡብ ክልል ም/ቤት ቀርቦ ውሣኔ እንዲሰጥበት የዎላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ወብን) የጠየቀ ሲሆን የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ በበኩላቸው፤ ህዝቡ የክልልነት ጥያቄውን በሠላማዊ መንገድ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪ፤ የዲኢህዴንን ውሣኔም እንደሚቃወሙ ገልጸዋል፡፡ የዎላይታ ህዝብ በ1983 የሽግግር ወቅት…
Read 9738 times
Published in
ዜና
ከትናንት በስቲያ ሃሙስና ትናንት በኤርትራ ያልተጠበቀ የስራ ጉብኝት ያደረጉት ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ጋር በሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስሮች ላይ ትኩረት አድርገው መወያየታቸው ተገለጸ፡፡ ከዚህ ቀደም በወደብ አጠቃቀምና በድንበር አካባቢ በሚዘረጋው የጋራ የንግድ ትስስሮሽ ጉዳይ ላይ በስፋት…
Read 7960 times
Published in
ዜና
በሀገሪቱ ተስፋ ሰጪ በሆነ ሁኔታ ተጀምሮ የነበረው የሰብአዊ መብት አያያዝ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሸረሸረ፣ አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን የገለፀው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፤ የፖለቲካ ፓርቲ አባላትን ጨምሮ ማጣራት ሳይደረግ እስራት መፈፀሙም ተገቢ አይደለም ብሏል፡፡ኢሠመጉ ወቅታዊ የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት አያያዝ ገምግሞ ባወጣው…
Read 6898 times
Published in
ዜና