ዜና
Tuesday, 02 July 2019 11:29
“ለዴሞክራሲና ለሰላም ስንል እንታገሳለን፤ ለሀገርና ለህዝብ ስንል መራር ውሳኔን እንወስናለን”
Written by Administrator
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባሕርዳርና በአዲስ አበባ በግፍ የተገደሉትን ከፍተኛ አመራሮች በተመለከተ ያስተላለፉት የኅዘን መግለጫ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤ በቅድሚያና ከሁሉም በፊት በባሕርዳር እና በአዲስ አበባ በሀገራችን ከፍተኛ የጦርና የሲቪል አመራሮች ላይ በተፈፀመው ሕገ ወጥና ዘግናኝ ፋሺስታዊ ግድያ የተሰማኝን ጥልቅ…
Read 1276 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ ክልል የሰንዳፋ ከተማ በኬ ወረዳ ፍ/ቤት፣ በአሀዱ ሬዲዮ ጣቢያ ላይ የቀረበውን ክስ ሊዳኝ ነው፡፡ ፍ/ቤቱ ጉዳዩ መታየት ያለበት የሬዲዮ ጣቢያው በሚገኝበት የፌደራል ከተማ ፍ/ቤቶች ነው በሚል ተከሳሾቹ ያቀረቡትን መቃወሚያ ፍ/ቤቱ ውድቅ አድርጐታል፡፡ ከወራት በፊት በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የተፈፀመውን የመልካም…
Read 871 times
Published in
ዜና
• ከክልሉ አስተዳደር ጋር ውይይት ለማድረግም አቅዷልኢዜማ፤ "ህጋዊ እውቅና የለህም" በሚል በትግራይ ክልል የተከለከለው ህዝባዊ ስብሰባና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ እንደተፈቀደለት አስታወቀ፡፡ ባለፈው እሁድ ሰኔ 8 ፣ በኢዜማ ም/መሪ አቶ አንዷለም አራጌ የሚመራ ቡድን፣ በትግራይ ክልል ህዝባዊ ስብሰባ ለማካሄድና ከክልሉ አስተዳደር ጋር…
Read 13681 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ3 ተከታታይ አመታት ከአፍሪካ የአንደኛነት ደረጃውን አስጠብቆ መቀጠሉ የተገለፀ ሲሆን፤ ከሰሞኑ በፈረንሳይ ፓሪስ በተከናወነ የስካይተራክስ 2019 አለማቀፍ የአየር መንገዶች ሽልማት ከአፍሪካ “ምርጥ አየር መንገድ” በመባል በ1ኛነት ደረጃ አሸንፏል፡፡ በተጨማሪም አየር መንገዱ ከአፍሪካ አየር መንገዶች ምርጥ “የቢዝነስ ክላስ”…
Read 11298 times
Published in
ዜና
ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ሃገራቸውን ጥለው በመሰደድ ኢትዮጵያውያን ቀዳሚውን ደረጃ የያዙ ሲሆን ዋነኛ የስደት መዳረሻቸውም ሳውዲ አረቢያ መሆኗ ተገለፀ፡፡ የአለማቀፉ የስደተኞች ተቋም (IOM) ከትናንት በስቲያ ባወጣው ሪፖርቱ፤ በሚያዚያ ወር 2011 ብቻ ወደተለያዩ ሀገራት በህገወጥ መንገድ ከተሰደዱ የምስራቅ አፍሪካ ዜጐች መካከል ኢትዮጵያውያን…
Read 11521 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 June 2019 11:10
ምርጫው የማይካሄድ ከሆነ የመከላከያ ሠራዊት እርምጃ ሊወስድ እንደሚገባ ተገለፀ
Written by Administrator
በመጪው ዓመት ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው አገራዊ ምርጫ በህገ መንግስቱ በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የማይካሄድ ከሆነ መከላከያ ሠራዊት እርምጃ መውሰድ እንዳለበት የትግራይ ክልል መስተዳድር፣ የህግ አማካሪ አቶ ዘርአይ ወ/ሰንበት ሰሞኑን ገለፁ፡፡ በህገመንግስቱ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 3፣ በአንቀጽ 58 እና 54…
Read 13427 times
Published in
ዜና