ዜና

Rate this item
(2 votes)
 ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባሕርዳርና በአዲስ አበባ በግፍ የተገደሉትን ከፍተኛ አመራሮች በተመለከተ ያስተላለፉት የኅዘን መግለጫ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤ በቅድሚያና ከሁሉም በፊት በባሕርዳር እና በአዲስ አበባ በሀገራችን ከፍተኛ የጦርና የሲቪል አመራሮች ላይ በተፈፀመው ሕገ ወጥና ዘግናኝ ፋሺስታዊ ግድያ የተሰማኝን ጥልቅ…
Rate this item
(1 Vote)
በኦሮሚያ ክልል የሰንዳፋ ከተማ በኬ ወረዳ ፍ/ቤት፣ በአሀዱ ሬዲዮ ጣቢያ ላይ የቀረበውን ክስ ሊዳኝ ነው፡፡ ፍ/ቤቱ ጉዳዩ መታየት ያለበት የሬዲዮ ጣቢያው በሚገኝበት የፌደራል ከተማ ፍ/ቤቶች ነው በሚል ተከሳሾቹ ያቀረቡትን መቃወሚያ ፍ/ቤቱ ውድቅ አድርጐታል፡፡ ከወራት በፊት በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የተፈፀመውን የመልካም…
Rate this item
(5 votes)
• ከክልሉ አስተዳደር ጋር ውይይት ለማድረግም አቅዷልኢዜማ፤ "ህጋዊ እውቅና የለህም" በሚል በትግራይ ክልል የተከለከለው ህዝባዊ ስብሰባና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ እንደተፈቀደለት አስታወቀ፡፡ ባለፈው እሁድ ሰኔ 8 ፣ በኢዜማ ም/መሪ አቶ አንዷለም አራጌ የሚመራ ቡድን፣ በትግራይ ክልል ህዝባዊ ስብሰባ ለማካሄድና ከክልሉ አስተዳደር ጋር…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ3 ተከታታይ አመታት ከአፍሪካ የአንደኛነት ደረጃውን አስጠብቆ መቀጠሉ የተገለፀ ሲሆን፤ ከሰሞኑ በፈረንሳይ ፓሪስ በተከናወነ የስካይተራክስ 2019 አለማቀፍ የአየር መንገዶች ሽልማት ከአፍሪካ “ምርጥ አየር መንገድ” በመባል በ1ኛነት ደረጃ አሸንፏል፡፡ በተጨማሪም አየር መንገዱ ከአፍሪካ አየር መንገዶች ምርጥ “የቢዝነስ ክላስ”…
Rate this item
(1 Vote)
ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ሃገራቸውን ጥለው በመሰደድ ኢትዮጵያውያን ቀዳሚውን ደረጃ የያዙ ሲሆን ዋነኛ የስደት መዳረሻቸውም ሳውዲ አረቢያ መሆኗ ተገለፀ፡፡ የአለማቀፉ የስደተኞች ተቋም (IOM) ከትናንት በስቲያ ባወጣው ሪፖርቱ፤ በሚያዚያ ወር 2011 ብቻ ወደተለያዩ ሀገራት በህገወጥ መንገድ ከተሰደዱ የምስራቅ አፍሪካ ዜጐች መካከል ኢትዮጵያውያን…
Rate this item
(6 votes)
በመጪው ዓመት ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው አገራዊ ምርጫ በህገ መንግስቱ በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የማይካሄድ ከሆነ መከላከያ ሠራዊት እርምጃ መውሰድ እንዳለበት የትግራይ ክልል መስተዳድር፣ የህግ አማካሪ አቶ ዘርአይ ወ/ሰንበት ሰሞኑን ገለፁ፡፡ በህገመንግስቱ አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 3፣ በአንቀጽ 58 እና 54…