ዜና
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግማሽ ቢሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል የአዲስ አበባ ወንዝ ዳርቻዎችን ለማልማት ለተነደፈው ፕሮጀክት ገቢ ማሰባሰቢያ የታሰበው “ሸገር ገበታ” የእራት መርሃ ግብር ግንቦት 11 ቀን 2011 የሚካሄድ ሲሆን፤ እስካሁን ከ2 መቶ በላይ ግለሰቦችና ተቋማት ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፤ የኢትዮጵያ…
Read 1758 times
Published in
ዜና
- የ10 ብር የትራንስፖርት መልስ የብዙዎችንን ህይወት ቀጥፋለች - ከ3ሺ በላይ ዜጎች ተፈናቅለዋል በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዳንጉር ወረዳ በተነሳ ግጭት የ21 ሰዎች አሰቃቂ ግድያን ተከትሎ፣ በአዊ ዞን አስተዳደር በሚገኘው ዳውሮና ጃዊ ወረዳ በጉሙዝ ተወላጆች ላይ በተከፈተ የአፀፋ ጥቃት በርካቶች በጅምላ…
Read 9410 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ እስላማዊ ም/ቤት (መጅሊስ) ሁሉንም ያማከለ፣ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነፃ ሆኖ በሃይማኖቱ ልሂቃንና ታማኞች እንዲዋቀር መወሰኑ፣ የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን የዘመናት ጥያቄ የመለሰ መሆኑን የቀድሞ የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ ባለፈው ረቡዕ በሸራተን አዲስ ጠ/ሚኒስትሩን ጨምሮ ከ300 ላይ ሰዎች በተገኙበት በተከናወነው ጉባኤ…
Read 6783 times
Published in
ዜና
“ጋዜጠኞች ተፈተዋል፤ መረጃ ግን ታስሯል” የአለማችን አገራትን አጠቃላይ የፕሬስ ነጻነት ሁኔታ በመገምገም በየአመቱ የአገራትን ደረጃ ይፋ የሚያደርገው ሪፖርተርስ ዊዛውት ቦርደርስ የተባለው አለማቀፍ ተቋም እ.ኤ.አ በ2013 ነበር ኢትዮጵያን ለመጀመሪያ ጊዜ በአመታዊ የፕሬስ ነጻነት ደረጃ ሪፖርቱ ውስጥ ያካተተው፡፡ተቋሙ በአመቱ ይፋ ባደረገው አለማቀፍ…
Read 6716 times
Published in
ዜና
- ብሔራዊ የሐዘን ቀን ታውጆላቸዋል - ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ይከናወናል ድንገተኛ ህልፈታቸው ባለፈው ቅዳሜ ሚያዚያ 19 ቀን 2011 ዓ.ም የተሰማው የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ አስከሬን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ቤት እንደሚገባ የተነገረ ሲሆን የቀብር ሥነ ስርአታቸውም ነገ በአዲስ…
Read 6381 times
Published in
ዜና
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ድንገተኛ ህልፈት፣ ለኛም አስደንጋጭ ነበር፡፡ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ገደማ፣ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ቤተሰብና ተባባሪ ነበሩ፡፡ በማንኛውም ጊዜ ለቃለ ምልልስ ስንጠይቃቸው፣ ሁሌም በደስታና በፈቃደኝነት ነው የሚቀበሉት፡፡ በአንዳንድ ታሪካዊና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ስንፈልግ፣ ስልካቸው…
Read 8181 times
Published in
ዜና