ዜና

Rate this item
(6 votes)
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ድንገተኛ ህልፈት፣ ለኛም አስደንጋጭ ነበር፡፡ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ገደማ፣ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ቤተሰብና ተባባሪ ነበሩ፡፡ በማንኛውም ጊዜ ለቃለ ምልልስ ስንጠይቃቸው፣ ሁሌም በደስታና በፈቃደኝነት ነው የሚቀበሉት፡፡ በአንዳንድ ታሪካዊና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ስንፈልግ፣ ስልካቸው…
Rate this item
(4 votes)
የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በጀርመን ሀገር ህክምና ሲከታተሉ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተነግሯል።ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ርእስ ብሄር በመሆን በ1987 የተሾሙ ሲሆን፥ ለ7 ዓመታትም አገልግለዋል።በ1997 ዓ.ም…
Rate this item
(3 votes)
 በመጽሐፍ ቅዱስ፤ አንድ እስራኤላዊ ከግብጽ ሳይወጣ የፋሲካ በዓል ማክበር አይችልም፤ ከግብጽ ወጥቶ ነው የፋሲካ በዓልን ማክበር የሚችለው ይላል:: አንድ ሰው የፋሲካን በዓል ማክበር ያለበት ለዶሮ እና ለበግ ሳይሆን የመውጣትን በዓል በማድረግ ነው ከቀደመው በጨለማ አለም እራሱን በማውጣት ነው፡፡ አንድ ክርስትያን…
Rate this item
(3 votes)
 ‘‘ጥምረቱ ከሁለቱ ህዝቦች ተሻግሮ ኢትዮጵያውያንን ማቀፍ አልቻለም ˝ ፖ ለቲከኞች‘‘ የኦሮ-ማራ ህዝቦች ግንኙነት ኢትዮጵያን የታደገ ነው ˝ አዴፓ የኦሮሞና አማራ ህዝቦች ግንኙነት ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ መሆን እንዳለበትና ሌሎች ህዝቦችንም በማካተት ወደ ኢትዮጵያዊነት ማደግ እንደሚገባው ፖለቲከኞች ተናገሩ፡፡ በሁለቱ ክልል መሪዎች ደረጃ…
Rate this item
(3 votes)
 የአደራ ቦርድና የጋራ የኡላማዎች ም/ ቤት ይቋቋማል አሁን በስራ ላይ ባለው የኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት (መጅሊስ) የወደፊት እጣ ፈንታ ላይ የሚወስን እስላማዊ ጉባኤ መጪው ረቡዕ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ከ300 በላይ ጉባኤተኞች በሚገኙበት በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ከ10 ወራት በፊት…
Rate this item
(7 votes)
በወላይታ ተወላጅ ምሁራንና የፖለቲካ ልሂቃን የተመሠረተው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ወብን) ወላይታ ራሱን የቻለ ክልል፣ ወላይትኛ ቋንቋም የፌደራል የስራ ቋንቋ እንዲሆን የቅድምያ ትኩረት አድርጌ እታገላለሁ አለ፡፡ባለፈው ሳምንት በወላይታ ሶዶ ከተማ መስራች ጉባኤውን ያደረገው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ወብን)፤ በወላይታ ህዝብ ላይ የደረሱ…