ዜና
ሰላም - ዲሞክራሲ - ብልፅግና - አገራዊ አንድነት - ፍትህ - አገራዊ ክብርለኢትዮጵያ ዳግም እድገት፣ ብልፅግናና አንድነት ምሰሶዎች ናቸው የተባሉ ስድስት የትኩረት አቅጣጫዎች መለየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ይፋ ያደረገው መረጃ አመልክቷል፡፡ በሚቀጥሉት አመታት ሃገሪቱ የምትገነባባቸው ስድስት ምሰሶዎች ብሎ መንግስት ያስቀመጠው…
Read 1359 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 March 2019 00:00
እነ አቶ ማሙሸት አማረና የቀድሞ የመኢአድ አመራሮች ወደ ፓርቲያቸው ሊመለሱ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
የቀድሞ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚዳንት አቶ ማሙሸት አማረን ጨምሮ በተለያዩ አለመግባባቶች ከፓርቲው ወጥተው የነበሩ አመራሮች እርቅ ፈፅመው ወደ ፓርቲው ሊመለሱ መሆኑን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ ለረጅም ጊዜያት እርቅና ድርድር ሲካሄድ መቆየቱን ለአዲስ አድማስ የጠቆሙት ምንጮች፤ በአሁኑ ወቅት ከእነ አቶ ማሙሸት…
Read 769 times
Published in
ዜና
በደቡብ ክልልና በአዲስ አበባ ዙሪያ በህዝብ ላይ የሚደርሱ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶችና ሰቆቃዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ እንዲሁም በደቡብ ክልል የታሰሩ አባላቱ እንዲለቀቁ መኢአድ ጠየቀ፡፡ “በደቡብ ክልል በህዝብና በአባሎችን ላይ የሚደርሰውን ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች በአስቸኳይ እንዲያቆም እንጠይቃለን” በሚል ትናንት (አርብ) ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን መግለጫ…
Read 777 times
Published in
ዜና
የትግራይ አመራሮች ከጦርነት ዝግጅት እንዲታቀቡ ተጠየቀበአማራና በቅማንት ህዝብ መካከል ግጭት የፈጠሩና በወንጀል የተሳተፉ ኃይሎች በሙሉ ለህግ እንደሚቀርቡ የአማራ ክልል ምክር ቤት ያስታወቀ ሲሆን የትግራይ አመራሮች የሚያደርጉትን የጦርነት ቅስቀሳና የሰራዊት ዝግጅት በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አሳስቧል፡፡ ምክር ቤቱ ከየካቲት 26 እስከ 29 ለሦስት…
Read 1292 times
Published in
ዜና
- “በመንግስት ላ ይ ተ ፅዕኖ ለማሳደር የ ሚደረግ አ ድማ አ ሸባሪነት አ ይደለም…”- “የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ኤጀንሲ፤ ተጠርጣሪዎችን መያዝ አይችልም”ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ላይ የዋለው የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ለማሻሻልና ለማስተካከል የሚችል አዲስ ረቂቅ አዋጅ ለውይይት ቀረበ፡፡ በረቂቅ አዋጁ…
Read 5548 times
Published in
ዜና
“የምከተለው የኢኮኖሚ ሞዴል ካፒታሊዝም ነው” ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቴሌ ኮሚኒኬሽን 49 በመቶ ድርሻ ወደ ግል ለማዘዋወር አስፈላጊ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውንና በዚህ ዓመት መጨረሻ የከፊል ሽያጩ እንደሚከናወን ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ማስታወቃቸውን ጠቅሶ ፋይናንሻል ታይምስ ዘግቧል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ከፋይናንሻል ታይምስ ጋዜጣ…
Read 6196 times
Published in
ዜና